Genesis 26:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣባጊዕን ኣባጊዕን ይውንን ነበረ እሞ፡ ብዙሕ ዕስለ ኣገልገልቲ ነበሮ፣ ፍልስጥኤማውያን ድማ ብእኡ ይቐንእዎ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወን​ዶ​ችና ሴቶች አገ​ል​ጋ​ዮ​ችን፥ ብዙ በጎ​ች​ንና ላሞ​ችን፥ የእ​ርሻ መሬ​ት​ንም ገዛ፤ የፍ​ል​ስ​ጥ​ኤም ሰዎ​ችም ቀኑ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የበግና የላም ከብትም ሎሌዎችም እጅግ በዙለት፤ የፍልስጥኤም ሰዎች ቀኑበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በግና ላም ከብትም ሎሌዎችም እጅግ በዙለት፥ የፍልስጥኤም ሰዎች ቀኑበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሳቃዉ ዶርሳ ዉዲ፥ ሚዛ ዉዲነ ቆማቱ ሎይ ዳሬዳ ድራዉ፥ ፕልስጼማ አሳቱ አ ቃናቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yisaak'aw dorssaa wudii, miizzaa wudiinne k'oomatuu loytsi dareedda diraw, Pilss's'eema asatuu Aa k'anaateeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqas dorsi, miiza wudeynne aylleti keehi darida gishshas Filisxeeme asay iza miqqaynides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዪሳቃስ ዶርሲ፥ ሚዛ ዉዴይኔ ኣይሌቲ ኬሂ ዳሪዳ ጊሻስ ፊሊስጼሜ ኣሳይ ኢዛ ሚቃይኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሳቃስ ዶርሳ ዉደይ፥ ሚዛ ዉደይነ አይለት አድ ዳርዳ ግሾ፥ ፍልስፄመ አሳት እያ ቃናትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqas dorsa wudey, miiza wudeynne aylleti aadhidi darida gisho, Filisxeeme asati iya qanaatidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብዙ የበግና የፍየል መንጋ፣ ብዙ ከብት፣ ብዙ አገልጋዮችም ስለ ነበሩት፣ ፍልስጥኤማውያን ተመቀኙት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብዙ የበግና የከብት መንጋ፥ እንዲሁም ብዙ አገልጋዮች ስለ ነበሩት ፍልስጥኤማውያን ቀኑበት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣባጊዕን ከፍትን ብዙሓት ኣገልገልትን ነበርዎ። ፍልስጥኤማውያን ግና ቐንኡሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ጥሪት ኣባጊዕን ጥሪት ኣሓን ብዙሓት ግዙኣትን ነበርዎ። ፍልስጥኤማውያን ድማ ቀንኡሉ።