Genesis 26:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣቢሜሌክ፡ እንታይ ጌርካና፧ ሓደ ካብቶም ህዝቢ ብቐሊሉ ምስ ሰበይትኻ ርክብ ክገብር ይኽእል ነይሩ፣ ንስኻ ድማ በደል ከተምጽኣልና ምተገበኣካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሜሌክም አለ፥ “ይህ ያደረግህብን ምንድን ነው? ከሕዝቡ አንዱ ባለማወቅ ከሚስትህ ጋር ሊተኛ ጥቂት በቀረው ነበር፤ ኀጢአትንም ልታመጣብን ነበር።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቢሜሌክም አለ። ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው? ከሕዝብ አንዱ ከሚስትህ ጋር ሊተኛ ጥቂት በቀረው ነበር፥ ኃጢአትንም ልታመጣብን ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቢሜሌክም አለ፦ “ይህ ያደረግህብን ምንድነው? ከሕዝብ አንዱ ከሚስትህ ጋር ሊተኛ ጥቂት በቀረው ነበር፥ ኃጢአትንም ልታመጣብን ነበር።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብመሌክ፥ “ሀዌ ኔን ኑ ቦላን ኦዳባይ አዬ? ታ አሳፐ እት አሳይ ነ ማቻትና ግስ ድጌዳሽን፤ ኔን ኑ ቦላን ጎምያ አሃዳሽን” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abimeleeki, «Hawe neeni nu bollan ootseeddabay ayee? Ta asaappe itti Asay ne machchattina gisi diggeeddashin; neeni nu bollan gomiyaa ahaadashin» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Abimelekkey, «Hayssi neni nu bolla ooththidayssi aazee? Ta asaappe issi asi ne machcheyra aqidaakko nu bolla gome ehashe aggadasa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኣቢሜሌኬይ፥ «ሃይሲ ኔኒ ኑ ቦላ ኦዳይሲ ኣዜ? ታ ኣሳፔ ኢሲ ኣሲ ኔ ማቼይራ ኣቂዳኮ ኑ ቦላ ጎሜ ኤሃሼ ኣጋዳሳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብመለከይ፥ “ሀይስ ኔኒ ኑ ቦላ ኦዳባይ አይቤ? ታ አሳፐ እስ አስ ነ ማቸራ አቅስ ሽን አትስ፥ ኔኒ ኑ ቦላ ጎመ ኤሀዳሳ ሽን” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abimelekey, “Haysi neeni nu bolla oothidabay aybee? Ta asaape issi asi ne machera aqis shin atis, neeni nu bolla gome ehadasa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አቢሜሌክም መልሶ፣ “እንዲህ ያለ ነገር ያደረግህብን ለምንድን ነው? ከሰዎቻችን አንዱ ሚስትህን ቢደፍራት ኖሮ በእኛ ላይ በደል አስከትለህብን ነበር እኮ!” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቤሜሌክም “ይህ በእኛ ላይ ያደረግኸው ነገር ምንድን ነው? ከእኛ ሰዎች አንዱ በቀላሉ ሚስትህን ለመድፈር በቻለ ነበር፤ እኛንም ኃጢአተኞች ልታደርገን ነበር፤” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቢሜሌክ ድማ “እንታይ ግብሩ ኢኻ ዝገበርካና? ሓደ ኻብዞም ህዝቢ ዘይፈለጠ፥ ምስ ሰበይትኻ ምደቀሰ ነይሩ፥ ንኣናውን ኣብ በደል መእተኻና ኔርካ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቢሜሌክ ድማ እዚ ዝገበርካና እንታይ እዩ፡ ሓደ ኻብ ህዝቢ ምስ ሰበይትኻ ኽድቅስ ቀሪቡ ነይሩ እዩ እሞ በደል መምጻእካልና ኔርካ በለ። |