Genesis 26:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣቢሜሌክ፡ እንታይ ጌርካና፧ ሓደ ካብቶም ህዝቢ ብቐሊሉ ምስ ሰበይትኻ ርክብ ክገብር ይኽእል ነይሩ፣ ንስኻ ድማ በደል ከተምጽኣልና ምተገበኣካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሜ​ሌ​ክም አለ፥ “ይህ ያደ​ረ​ግ​ህ​ብን ምን​ድን ነው? ከሕ​ዝቡ አንዱ ባለ​ማ​ወቅ ከሚ​ስ​ትህ ጋር ሊተኛ ጥቂት በቀ​ረው ነበር፤ ኀጢ​አ​ት​ንም ልታ​መ​ጣ​ብን ነበር።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቢሜሌክም አለ። ይህ ያደረግህብን ምንድር ነው? ከሕዝብ አንዱ ከሚስትህ ጋር ሊተኛ ጥቂት በቀረው ነበር፥ ኃጢአትንም ልታመጣብን ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቢሜሌክም አለ፦ “ይህ ያደረግህብን ምንድነው? ከሕዝብ አንዱ ከሚስትህ ጋር ሊተኛ ጥቂት በቀረው ነበር፥ ኃጢአትንም ልታመጣብን ነበር።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብመሌክ፥ “ሀዌ ኔን ኑ ቦላን ኦዳባይ አዬ? ታ አሳፐ እት አሳይ ነ ማቻትና ግስ ድጌዳሽን፤ ኔን ኑ ቦላን ጎምያ አሃዳሽን” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abimeleeki, «Hawe neeni nu bollan ootseeddabay ayee? Ta asaappe itti Asay ne machchattina gisi diggeeddashin; neeni nu bollan gomiyaa ahaadashin» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Abimelekkey, «Hayssi neni nu bolla ooththidayssi aazee? Ta asaappe issi asi ne machcheyra aqidaakko nu bolla gome ehashe aggadasa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኣቢሜሌኬይ፥ «ሃይሲ ኔኒ ኑ ቦላ ኦዳይሲ ኣዜ? ታ ኣሳፔ ኢሲ ኣሲ ኔ ማቼይራ ኣቂዳኮ ኑ ቦላ ጎሜ ኤሃሼ ኣጋዳሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብመለከይ፥ “ሀይስ ኔኒ ኑ ቦላ ኦዳባይ አይቤ? ታ አሳፐ እስ አስ ነ ማቸራ አቅስ ሽን አትስ፥ ኔኒ ኑ ቦላ ጎመ ኤሀዳሳ ሽን” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abimelekey, “Haysi neeni nu bolla oothidabay aybee? Ta asaape issi asi ne machera aqis shin atis, neeni nu bolla gome ehadasa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አቢሜሌክም መልሶ፣ “እንዲህ ያለ ነገር ያደረግህብን ለምንድን ነው? ከሰዎቻችን አንዱ ሚስትህን ቢደፍራት ኖሮ በእኛ ላይ በደል አስከትለህብን ነበር እኮ!” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አቤሜሌክም “ይህ በእኛ ላይ ያደረግኸው ነገር ምንድን ነው? ከእኛ ሰዎች አንዱ በቀላሉ ሚስትህን ለመድፈር በቻለ ነበር፤ እኛንም ኃጢአተኞች ልታደርገን ነበር፤”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢሜሌክ ድማ “እንታይ ግብሩ ኢኻ ዝገበርካና? ሓደ ኻብዞም ህዝቢ ዘይፈለጠ፥ ምስ ሰበይትኻ ምደቀሰ ነይሩ፥ ንኣናውን ኣብ በደል መእተኻና ኔርካ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢሜሌክ ድማ እዚ ዝገበርካና እንታይ እዩ፡ ሓደ ኻብ ህዝቢ ምስ ሰበይትኻ ኽድቅስ ቀሪቡ ነይሩ እዩ እሞ በደል መምጻእካልና ኔርካ በለ።