Genesis 26:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካ እቲ ብዘመን ኣብርሃም ዝነበረ ቀዳማይ ጥሜት፡ ኣብታ ሃገር ጥሜት ነበረ። ይስሃቅ ናብ ኣቢሜሌክ ንጉስ ፍልስጥኤማውያን ናብ ገራር ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምድርም ቀድሞ በአብርሃም ዘመን ከሆነው ራብ ሌላ ራብ ሆነ፤ ይስሐቅም ወደ ፍልስጥኤም ንጉሥ ወደ አቤሜሌክ ወደ ጌራራ ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምድርም ቀድሞ በአብርሃም ዘመን ከሆነው ራብ በላይ ራብ ሆነ፤ ይስሐቅም ወደ ፍልስጥኤም ንጉሥ ወደ አቢሜሌክ ወደ ጌራራ ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምድርም ቀድሞ በአብርሃም ዘመን ከሆነው ራብ ላይ ራብ ሆነ፥ ይስሐቅም ወደ ፍልስጥኤም ንጉሥ ወደ አቢሜሌክ ወደ ጌራራ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋድያን ካሰ አብራሃመ ዎድያን ደእያ ኮሻ ቦላ ሀራ ኮሻይ ደንዴዳ፤ ያትና ይሳቅ ፕልስጼማ ካትያ አብመሌከኮ ጋራራ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gadiyaan kase Abrahaame wodiyaan de'iyaa koshaa bolla hara koshay denddeedda; yaatina Yisaak'i Piliss's'eema kaatiyaa Abimeleekekko Garaara beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He biittan kase Abrahaame woden diza koshaappe hara koshay dendides; histtiin Yisaaqi Filisxeeme kawo Abimelekkeko Geraare bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ቢታን ካሴ ኣብራሃሜ ዎዴን ዲዛ ኮሻፔ ሃራ ኮሻይ ዴንዲዴስ፤ ሂስቲን ዪሳቂ ፊሊስጼሜ ካዎ ኣቢሜሌኬኮ ጌራሬ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታን ካሰ አብራሃመ ዎደ ከይዳ ኮሻፐ ሀራ ኮሽ ከይስ። ያንን፥ ይሳቅ ፍልስፄመ ካዋ አብመለከኮ ገራራ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He biittan kase Abrahaame wode keyida koshaape hara koshi keyis. Yaanin, Yisaaqi Filisxeeme kawa Abimelekeko Geraara bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀድሞ በአብርሃም ዘመን ከደረሰው ራብ ሌላ፣ በአገሩ ላይ ራብ ሆነ። ይስሐቅም የፍልስጥኤም ንጉሥ አቢሜሌክ ወደሚኖርበት ወደ ጌራራ ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአብርሃም ዘመን ከደረሰው ራብ ሌላ ዳግመኛ ራብ በምድር ላይ መጣ፤ በዚህ ምክንያት ይስሐቅ የፍልስጥኤማውያን ንጉሥ አቤሜሌክ ወዳለበት ወደ ገራር ሄደ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ቕድም ብዘመን ኣብርሃም ጥሜት ዝነበረ፥ ኣብታ ምድሪ ኻልእ ጥሜት ኮነ። ይስሓቅ ከዓ ናብ ኣቢሜሌክ፥ ንጉስ ፍልስጥኤማውያን፥ ናብ ጌራራ ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብጀካ እቲ ቐዳማይ ብዘበን ኣብርሃም ዝኾነ ጥሜት ኣብታ ሃገር ካልእ ጥሜት ድማ ኾነ ይስሃቕ ከኣ ናብ ኣቢሜሌክ፡ ንጉስ ፍሌስጤማውያን፡ ናብ ጌራር ከደ። |