Genesis 25:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ኣብርሃም ዝነበሮም ደቂ ኣንስቲ ግና፡ ኣብርሃም ህያባት ሂቡ፡ ካብ ወዱ ይስሃቅ ብህይወት ከሎ፡ ናብ ምብራቕ ናብ ምብራቓዊ ምድሪ ሰደዶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብርሃምም ለቁባቶቹ ልጆች ሀብትን ሰጣቸው፤ እርሱም ገና በሕይወቱ ሳለ ከልጁ ከይስሐቅ ለይቶ ወደ ምሥራቅ ሀገር ሰደዳቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአብርሃምም ለነበሩ ለቁባቶቹ ልጆች አብርሃም ስጦታን ሰጣቸው፤ እርሱም ገና በሕይወቱ ሳለ ከልጁ ከይስሐቅ ለይቶ ወደ ፀሐይ መውጫ ወደ ምሥራቅ አገር ሰደዳቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የአብርሃም ለነበሩትም ለቁባቶቹ ልጆች አብርሃም ስጦታ ሰጣቸው፥ እርሱም ገና በሕይወቱ ሳለ ከልጁ ከይስሐቅ ለይቶ ወደ ፀሐይ መውጫ ወደ ምሥራቅ አገር ሰደዳቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እ ብሮ ፓጻ ደኢደ፥ ባረ ሀራ ማቻቱዋፐ የሌዳ ናናቶ ባረዉ ደእያዋፐ ዎይቴዳ። ባረ ናኣ ይሳቃፐ ኡንቱንታ ሻክ፥ አዋይ ዶልያ ባጋ ቢታዉ የዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin I biro pas'a de'iidde, bare hara machatuwaappe yeleedda naanaatoo barew de'iyaawaappe woyteedda. Bare na'aa Yisaak'appe unttuntta shaakki, away doliyaa bagga biittaw yeddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin izi buro paxa dishe ba garadetappe yelida naytas baas dizayssafe woytides. Woytidi ba naa Yisaaqappe istta shaakkidi arshey mokkiza baggara diza dere yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢዚ ቡሮ ፓጻ ዲሼ ባ ጋራዴታፔ ዬሊዳ ናይታስ ባስ ዲዛይሳፌ ዎይቲዴስ። ዎይቲዲ ባ ና ዪሳቃፔ ኢስታ ሻኪዲ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛ ዴሬ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እ ፓፃ ደእሸ፥ ሀራ ማቸታፐ የልዳ ናይታ ባዉ ደእያባፐ ዎይትስ። ባ ናአ ይሳቃፐ ኤንታ ሻክድ፥ ዶሎሀ ባጋ ቢታ የድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin I paxa de7ishe, hara machetape yelida nayta baw de7iyabaape woytis. Ba na7a Yisaaqape enta shaakidi, doloha bagga biitta yeddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለቁባቶቹ ልጆች ግን በሕይወት እያለ ስጦታ አደረገላቸው፤ ከልጁ ከይስሐቅም ርቀው እንዲኖሩ ወደ ምሥራቅ ምድር ሰደዳቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሌሎች ሴቶች ለተወለዱትም ልጆች ገና በሕይወት ሳለ ስጦታ ሰጣቸው፤ ከዚህ በኋላ እነዚህ ሌሎች ልጆች ከይስሐቅ ርቀው ወደ ምሥራቅ አገር እንዲሄዱ አደረጋቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ካብ ዕቁባታቱ ዝወለዶም ግና፥ ገና ብህይወቱ እንተሎ፥ ካብ ይስሓቅ ወዱ ኣርሒቑ፥ ውህብቶታት ሂቡ ናብ ምድሪ ምብራቕ ኣቢሉ ሰደዶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ውሉድ ኣንስቲ ወሰኑ ንኣብርሃም ግና ኣብርሃም ህያባት ቢሁ፡ ገና ብህይወት ኸሎ፡ ካብ ወዱ ይስሃቅ ንሸነኽ ምብራቕ ኣቢሉ ናብ ምድሪ ምብራቕ ሰደዶም። |