Genesis 25:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ያእቆብ፡ ሎሚ ምሓለይ፡ በሎ። ንሱ ድማ መሓለሉ፡ ብዅርናኡ ድማ ንያእቆብ ሸጦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያዕቆብም፥ “ብኵርናህን ትሰጠኝ ዘንድ እስኪ ዛሬ ማልልኝ” አለው። ዔሳውም ማለለት፤ ብኵርናውንም ለያዕቆብ ሸጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያዕቆብም። እስኪ በመጀመሪያ ማልልኝ አለው። ማለለትም፤ ብኵርናውንም ለያዕቆብ ሸጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያዕቆብም፥ “እስኪ በቅድሚያ ማልልኝ” አለው። ስለዚህ ዔሳው ምሎ ብኲርናውን ለያዕቆብ ሸጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቆብ ዛሪደ፥ “አነ ታዉ ኮይሮ ኔን ጫቃ” ያጌዳ። እ ጫቄዳ፤ ባረ ባይራተ ያቆባዉ ዛልኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaak'oobi zaariide, «Ane taw koyro neeni c'aak'k'a» yaageedda. I c'aak'k'eedda; bare bayiratetsaa Yaak'oobaw zal"eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey zaaridi, «Ane taas koyro neni caaqqa» gides; hizgiin izi caaqqides; ba bayrateththaaka Yaaqoobes bayzides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ዛሪዲ፥ «ኣኔ ታስ ኮይሮ ኔኒ ጫቃ» ጊዴስ፤ ሂዝጊን ኢዚ ጫቂዴስ፤ ባ ባይራቴካ ያቆቤስ ባይዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ ዛሪድ፥ “አነ ታዉ ኮይሮ ጫቃ” ያግስ። እ ጫቅስ፥ ባ ባይራተ ያይቆባስ ባይዝስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi zaaridi, “Ane taw koyro caaqa” yaagis. I caaqis, ba bayratetha Yayqoobas bayzis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብም ዔሳውን፣ “እንግዲያማ፣ አስቀድመህ ማልልኝ” አለው፤ ስለዚህም ማለለት፤ ብኵርናውንም ለያዕቆብ ሸጠለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያዕቆብም “እንግዲያውስ ብኲርናህን እንደምትሸጥልኝ መጀመሪያ ማልልኝ” አለው። ስለዚህ ዔሳው ምሎ ብኲርናውን ለያዕቆብ ሸጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ያእቆብ ከዓ “ቅድም መሓለለይ” በሎ እሞ መሓለሉ። ብዅርናኡውን ንያእቆብ ሸጠሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ያእቆብ ከኣ” ሎሚ ምሓለለይ፡ በለ እሞ መሓለሉ፡ ብኹርንኡውን ንያእቆብ ሸጠሉ። |