Genesis 25:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣወዳት ዓብዮም፡ ኤሳው ከኣ ተንኮለኛ ሃዳናይ፡ ሰብ መሮር ነበረ። ያእቆብ ድማ ኣብ ድንኳን ዝነብር ተራ ሰብ እዩ ነይሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብላ​ቴ​ኖ​ቹም አደጉ፤ ጐለ​መ​ሱም፤ ዔሳ​ውም አደን የሚ​ያ​ውቅ የበ​ረሃ ሰው ሆነ፤ ያዕ​ቆብ ግን ጭምት ሰው ነበረ፤ በቤ​ትም ይቀ​መጥ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ብላቴኖቹም አደጉ፤ ዔሳውም አደን የሚያውቅ የበረሃ ሰው ሆነ፤ ያዕቆብ ግን ጭምት ሰው ነበረ፥ በድንኳንም ይቀመጥ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልጆቹም ባደጉ ጊዜ፥ ዔሳውም በዱር የሚውል ብልኅ አዳኝ ሆነ፥ ያዕቆብ ግን ጭምት ሰው ነበረ፥ በቤትም ይቀመጥ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናናይ ድጬድኖ፤ ኤሳይ ሻንካ ሂላ ኤርያ ባዙዋ አሳ ግዴዳ፤ ሽን ያቆብ ዱንካንያን ደእያ ዎፓ አሳ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Naanay dic'c'eeddino; Eesay shankkaa hiillaa eriyaa bazuwaa asaa gideedda; shin Yaak'oobi dunkkaaniyaan de'iyaa woppa asaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nayti diccida; Eesawey shankka eriza bazzo as gidides; gido attiin Yaaqoobey dunkaanen diza ashke as gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናይቲ ዲጪዳ፤ ኤሳዌይ ሻንካ ኤሪዛ ባዞ ኣስ ጊዲዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ያቆቤይ ዱንካኔን ዲዛ ኣሽኬ ኣስ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናይት ድጭዶሶና፤ ኤሳዌይ ሻንካ ሂላ ኤርያ ባዞ አሰ ግድስ። ሽን ያይቆብ ዱንካነን ደእያ ዎፓ አሰ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nayti diccidosona; Eesawey shanka hiilla eriya bazzo ase gidis. Shin Yayqoobi dunkaanen de7iya wopa ase gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልጆቹም ዐደጉ፤ ዔሳው ጐበዝ ዐዳኝ፣ የበረሓም ሰው ሆነ፤ ያዕቆብ ግን ጭምት፣ ከድንኳኑ የማይወጣ ሰው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁለቱም ልጆች አደጉ፤ ዔሳው በዱር መዋል የሚወድ ብልኅ አዳኝ ሆነ፤ ያዕቆብ ግን በቤት መዋል የሚወድ ጭምት ሰው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ቈልዑ ድማ ዓበዩ። ኤሳው ሃደን ዝፈልጥ ሰብኣይ በረኻ ኾነ። ያእቆብ ከዓ ኣብ ድንኳን ዝነብር ህዱእ ሰብ ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ቖልዑ ድማ ዐበዩ፡ ኤሳው ሃድን ዚፈልጥ ሰብኣይ መሮር ኮነ። ያቆብ ከኣ ኣብ ድንኳን ዚነብር ህዱእ ሰብኣይ ኮነ።