Genesis 25:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብድሕሪኡ ሓዉ ወጸ፡ ኢዱ ድማ ሸኾና ኤሳው ሒዛቶ። ስሙ ድማ ያእቆብ ይበሃል፡ ይስሃቅ ድማ ወዲ ስሳ ዓመት ነበረ፡ ንሳ ክትወልዶም ከላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ያም በኋላ ወን​ድሙ ወጣ፤ በእ​ጁም የዔ​ሳ​ውን ተረ​ከዝ ይዞ ነበር፤ ስሙ​ንም ያዕ​ቆብ ብላ ጠራ​ችው። ርብቃ ዔሳ​ው​ንና ያዕ​ቆ​ብን በወ​ለ​ደ​ቻ​ቸው ጊዜ ይስ​ሐቅ ስድሳ ዓመት ሆኖት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዚያም በኋላ ወንድሙ ወጣ፥ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስሙም ያዕቆብ ተባለ። እርስዋ ልጆችን በወለደቻቸው ጊዜ ይስሐቅ ስድሳ ዓመት ሆኖት ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም በኋላ ወንድሙ ወጣ፥ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስለዚህ ስሙ ያዕቆብ ተባለ። ልጆቹን በወለደች ጊዜ ይስሐቅ ሥልሳ ዓመት ሆኖት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ፥ አ እሻይ የለቴዳ፤ እ ባረ ኩሽያን ኤሳዉ ግንድያ ኦይቂ ኡቴዳ፤ ሄዋ ድራዉ አ ያቆባ ጊደ ሱንድኖ። ርብቃ ኡንቱንታ የሌዳ ዎደ፥ ይሳቃዉ ኡሱፑን ታሙ ላይ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye, Aa ishay yeletteedda; I bare kushiyaan Eesaw ginddiyaa oyk'k'i utteedda; hewaa diraw Aa Yaak'ooba giide suntseeddino. Ribik'a unttuntta yeleedda wode, Yisaak'aw usuppun tammu laytsaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, iza ishay yelettishe Eesawe toho oykki yelettides; hessa gishshas iza Yaaqoobe gi sunththida. Irbiqay istta yelida wode, Yisaaqas layththay usuppun tammu layththi gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ፥ ኢዛ ኢሻይ ዬሌቲሼ ኤሳዌ ቶሆ ኦይኪ ዬሌቲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢዛ ያቆቤ ጊ ሱንዳ። ኢርቢቃይ ኢስታ ዬሊዳ ዎዴ፥ ዪሳቃስ ላይይ ኡሱፑን ታሙ ላይ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ እያ እሻይ የለትስ። እ ባ ኩሽያን ኤሳዌ ግንድያ ኦይክድ ከይስ፥ ሄሳ ግሾ፥ እያ ያይቆባ (ግንደ ኦይከይሳ) ግድ ሱንዶሶና። እርብቃ ኤንታ የልዳ ዎደ ይሳቃስ ኡሱፑን ታሙ ላይ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, iya ishay yeletis. I ba kushiyan Eesawe gindiya oykidi keyis, Hessa gisho, iya Yayqooba (Ginde Oykeysa) gidi sunthidosona. Irbiqa enta yelida wode Yisaaqas usupun tammu laythi gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ወንድሙ ተወለደ፤ በእጁም የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ወጣ፤ ከዚህም የተነሣ ስሙ ያዕቆብ ተባለ። ርብቃ ልጆቿን ስትወልድ፣ ይስሐቅ የስድሳ ዓመት ሰው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁለተኛው ልጅ ሲወለድ የዔሳውን ተረከዝ ይዞ በመውጣቱ ያዕቆብ ተባለ፤ ልጆቹ በተወለዱ ጊዜ ይስሐቅ ሥልሳ ዓመት ሆኖት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪዙይ ድማ ሓዉ ተወለደ። ኢዱ ኸዓ ሸዀና ኤሳው ሒዛ ነበረት። ስለዙይ ስሙ ያእቆብ ተብሃለ። ንሳ ኽትወልዶም እንተላ ኸዓ፥ ይስሓቅ ወዲ ስሳ ዓመት ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕሪዚ ድማ ሓው ወጸ፡ ኢዱ ከ ኹርኹሪ ኤሳው ሒዛ ነበረት፡ ስሙ ድማ ያእቆብ ተባህለ። ንሳ ኽትወልደሎም ከላ ኽኣ፡ ይስሃቅ ወሲ ሰሳ ዓመት ኮይኑ ነበረ።