Genesis 25:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ቈልዑ ኣብኣ ተባእሱ። ንሳ ድማ ከምዚ እንተ ዀይኑ ኣነ ንምንታይ ከምኡ እየ፧ ንሳ ድማ ንእግዚኣብሄር ክትማኸር ከደት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ልጆ​ች​ዋም በሆ​ድዋ ውስጥ ይን​ቀ​ሳ​ቀሱ ነበር ፤ እር​ስ​ዋም፥ “እን​ዲህ እሆን ዘንድ ካለኝ ይህ ለእኔ ምኔ ነው?” አለች። ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ትለ​ምን ዘንድ ሄደች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልጆችም በሆድዋ ውስጥ ይገፋፉ ነበር፤ እርስዋም። እንዲህ ከሆነ ይህ ለእኔ ምኔ ነው? አለች። ከእግዚአብሔርም ትጠይቅ ዘንድ ሄደች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልጆቹም በማሕፀንዋ ውስጥ ይገፋፉ ነበር፤ እርሷም፥ “እንዲህ እሆን ዘንድ ከሆነ፥ ስለምንድን ነው የምኖረው?” አለች። ከጌታም ምላሽ ታገኝ ዘንድ ሄደች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እዝ ኡሎ ግዶን ደእያ ናናይ ማንተ ግድ ኡቲደ፥ እቱ እቱዋና ሱገቴድኖ፤ ያትና እዛ፥ “ሀዌ ታዉ አያዉ ሀኒ?” ያጋዱ። ሄዋ ድራዉ መና ጎዳ ኦቻናዉ ባዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin izi ulo giddon de'iyaa naanay mantte gidi uttiide, ittuu ittuwaanna sugetteeddino; yaatina iza, «Hawe taw ayaw hanii?» yaagaaddu. Hewaa diraw Med'inaa Godaa oochchanaw baaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin izi ulo giddon diza nayti mentte gidida gishshas issoy issaara sugettida; histtiin iza, «Hayssi ta bolla ays hanizee?» gadus. Hessa gishshas Xoossaa oychchana biin,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኡሎ ጊዶን ዲዛ ናይቲ ሜንቴ ጊዲዳ ጊሻስ ኢሶይ ኢሳራ ሱጌቲዳ፤ ሂስቲን ኢዛ፥ «ሃይሲ ታ ቦላ ኣይስ ሃኒዜ?» ጋዱስ። ሄሳ ጊሻስ ጾሳ ኦይቻና ቢን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን እ ኡሎን ደእያ ናይት መንተ ግድ ኡትድ፥ እሶይ እሱዋራ ሱገትዶሶና፤ እያ፥ “ሀይስ ታዉ አይስ ሀኒ?” ያጋሱ። ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ኦይቻናዉ ባሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin I ulon de7iya nayti mente gidi uttidi, issoy issuwara sugetidosona; iya, “haysi taw ayis hanii?” yaagasu. Hessa gisho, Godaa oychanaw basu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልጆቹም በማሕፀኗ ውስጥ እርስ በርሳቸው ይጋፉ ጀመር፤ እርሷም “ለምን እንዲህ ይሆንብኛል?” ብላ እግዚአብሔርን (ያህዌ) ለመጠየቅ ሄደች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተፀነሱትም መንትያዎች ስለ ነበሩ እርስ በርሳቸው በማሕፀንዋ ውስጥ ይገፋፉ ነበር፤ እርስዋም “ይህን ዐይነት ነገር ለምን ደረሰብኝ?” በማለት ወደ እግዚአብሔር ለመጸለይ ተነሣሣች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ህፃናት ከዓ ኣብ ማህፀና ይደፋፍኡ ነበሩ። ሽዑ ንሳ “ከምዙይ እንተ ደኣ ኾይኑስ እንታየይ እዩ?” በለት። ንእግዚኣብሄር ክትጥይቕ ድማ ኸደት።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ቖልዑ ኽኣ ኣብ ማሕጸና ይደፋፍኡ ነበሩ። ሽዑ ንሳ ከምዚ ኻብ ኮነ ደኣ፡ ንምንታይ እነብር ኣሎኹ በለት።