Genesis 25:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ቈልዑ ኣብኣ ተባእሱ። ንሳ ድማ ከምዚ እንተ ዀይኑ ኣነ ንምንታይ ከምኡ እየ፧ ንሳ ድማ ንእግዚኣብሄር ክትማኸር ከደት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጆችዋም በሆድዋ ውስጥ ይንቀሳቀሱ ነበር ፤ እርስዋም፥ “እንዲህ እሆን ዘንድ ካለኝ ይህ ለእኔ ምኔ ነው?” አለች። ወደ እግዚአብሔርም ትለምን ዘንድ ሄደች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልጆችም በሆድዋ ውስጥ ይገፋፉ ነበር፤ እርስዋም። እንዲህ ከሆነ ይህ ለእኔ ምኔ ነው? አለች። ከእግዚአብሔርም ትጠይቅ ዘንድ ሄደች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልጆቹም በማሕፀንዋ ውስጥ ይገፋፉ ነበር፤ እርሷም፥ “እንዲህ እሆን ዘንድ ከሆነ፥ ስለምንድን ነው የምኖረው?” አለች። ከጌታም ምላሽ ታገኝ ዘንድ ሄደች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እዝ ኡሎ ግዶን ደእያ ናናይ ማንተ ግድ ኡቲደ፥ እቱ እቱዋና ሱገቴድኖ፤ ያትና እዛ፥ “ሀዌ ታዉ አያዉ ሀኒ?” ያጋዱ። ሄዋ ድራዉ መና ጎዳ ኦቻናዉ ባዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin izi ulo giddon de'iyaa naanay mantte gidi uttiide, ittuu ittuwaanna sugetteeddino; yaatina iza, «Hawe taw ayaw hanii?» yaagaaddu. Hewaa diraw Med'inaa Godaa oochchanaw baaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin izi ulo giddon diza nayti mentte gidida gishshas issoy issaara sugettida; histtiin iza, «Hayssi ta bolla ays hanizee?» gadus. Hessa gishshas Xoossaa oychchana biin, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢዚ ኡሎ ጊዶን ዲዛ ናይቲ ሜንቴ ጊዲዳ ጊሻስ ኢሶይ ኢሳራ ሱጌቲዳ፤ ሂስቲን ኢዛ፥ «ሃይሲ ታ ቦላ ኣይስ ሃኒዜ?» ጋዱስ። ሄሳ ጊሻስ ጾሳ ኦይቻና ቢን፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እ ኡሎን ደእያ ናይት መንተ ግድ ኡትድ፥ እሶይ እሱዋራ ሱገትዶሶና፤ እያ፥ “ሀይስ ታዉ አይስ ሀኒ?” ያጋሱ። ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ኦይቻናዉ ባሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin I ulon de7iya nayti mente gidi uttidi, issoy issuwara sugetidosona; iya, “haysi taw ayis hanii?” yaagasu. Hessa gisho, Godaa oychanaw basu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልጆቹም በማሕፀኗ ውስጥ እርስ በርሳቸው ይጋፉ ጀመር፤ እርሷም “ለምን እንዲህ ይሆንብኛል?” ብላ እግዚአብሔርን (ያህዌ) ለመጠየቅ ሄደች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተፀነሱትም መንትያዎች ስለ ነበሩ እርስ በርሳቸው በማሕፀንዋ ውስጥ ይገፋፉ ነበር፤ እርስዋም “ይህን ዐይነት ነገር ለምን ደረሰብኝ?” በማለት ወደ እግዚአብሔር ለመጸለይ ተነሣሣች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ህፃናት ከዓ ኣብ ማህፀና ይደፋፍኡ ነበሩ። ሽዑ ንሳ “ከምዙይ እንተ ደኣ ኾይኑስ እንታየይ እዩ?” በለት። ንእግዚኣብሄር ክትጥይቕ ድማ ኸደት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ቖልዑ ኽኣ ኣብ ማሕጸና ይደፋፍኡ ነበሩ። ሽዑ ንሳ ከምዚ ኻብ ኮነ ደኣ፡ ንምንታይ እነብር ኣሎኹ በለት። |