Genesis 25:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይስሃቅ ንርብቃ ጓል ቤቱኤል ኣራማዊ ጰዳን-ራም፡ ሓብቲ ላባን እቲ ኣራማዊ፡ ሰበይቱ ገይሩ ክወስዳ ከሎ ወዲ ኣርብዓ ዓመት ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይስሐቅም ሚስት ትሆነው ዘንድ የሶርያዊውን የላባን እኅት፥ የሶርያዊውን የባቱኤልን ልጅ ርብቃን ከሁለቱ ከሶርያ ወንዞች መካከል በወሰዳት ጊዜ አርባ ዓመት ሆኖት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይስሐቅም አርባ ዓመት ሲሆነው ርብቃን አገባ፤ እርስዋም በሁለት ወንዞች መካከል ያለ የሶርያዊው የባቱኤል ልጅና የሶርያዊው የላባ እኅት ናት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይስሐቅም አርባ ዓመት ሲሆነው ርብቃን አገባ፥ እርሷም በመስጴጦምያ የሚኖሩ የሶርያዊው የባቱኤል ልጅና የሶርያዊው የላባ እኅት ናት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሳቃዉ ላይይ ኦይታሙዋ ግዴዳ ዎደ፥ ርብቆ አኬዳ፤ እዛ ማስጰጾምያን ደእያ ሶርያ ባቱኤላ ናትዉነ ሶርያ ላባና ምቻቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yisaak'aw laytsay oytamuwaa gideedda wode, Ribik'o akkeedda; iza Masp'p'es'oomiyaan de'iyaa Sooriyaa Baatu'eela naattiwune Sooriyaa Laabaana michchato. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqas layththay 40 gidida wode Irbiqa ekkides; iza Mesphexoomiyan diza Aaraame Baatu7eele nayonne Aaraame dere as Laaba michcho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዪሳቃስ ላይይ 40 ጊዲዳ ዎዴ ኢርቢቃ ኤኪዴስ፤ ኢዛ ሜስጴጾሚያን ዲዛ ኣራሜ ባቱኤሌ ናዮኔ ኣራሜ ዴሬ ኣስ ላባ ሚቾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሳቃስ ላይ ኦይታማ ግድን፥ እርብቃ ኤክስ፤ እያ ማሰጰፆመን ደእያ አራመ አድያ ባቱኤላ ናእዉነ ላባ ምችዉ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yisaaqas laythi oytama gidin, Irbiqa ekis; iya Masephexoomen de7iya Araame addiya Batu7eela na7iwunne Laaba michiw. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይስሐቅ ርብቃን ሲያገባ ዕድሜው አርባ ዓመት ነበር፤ ርብቃ በሰሜን ምዕራብ መስጴጦምያ የሚኖረው የሶርያዊው የባቱኤል ልጅ፣ የሶርያዊውም የላባ እኅት ነበረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይስሐቅ የባቱኤልን ልጅ ርብቃን ሲያገባ አርባ ዓመት ሆኖት ነበር፤ የርብቃ አባት ባቱኤልና ወንድምዋ ላባ በመስጴጦምያ የሚኖሩ ሶርያውያን ነበሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይስሓቅ ድማ ንርብቃ ሰበይቱ ኸእትዋ እንተሎ ወዲ ኣርብዓ ዓመት ነበረ። ንሳ ጓል እቲ ኣብ ማእኸል ክልተ ኣፍላግ ዝነብር ሶርያዊ ባቱኤልን፥ ሓፍቲ እቲ ሶርያዊ ላባን ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይስሃቅ ድማ ንርብቃ፡ ጓል ቤቱኤል እቲ ሶርያዊ በዓል ጳዳንኣራም፡ ሓብቲ ላባን እቲ ሶርያዊ ንሰበይቱ ኼእትዋ ኸሎ፡ ወዲ ኣርብዓ ዓመት ኮይኑ ነበረ። |