Genesis 25:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓመታት ዕድመ እስማኤል ድማ ሚእትን ሰላሳን ሾብዓተን ዓመት እየን። ናብ ህዝቡ ድማ ተኣከበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም ከኤውላጥ አንሥቶ በግብፅ ፊት ለፊት እስከምትገኝ እስከ ሴይር ባለው ሀገር ኖረ፤ ወደ አሦርዮንም ደረሰ፤ እንዲህም ከወንድሞቹ ሁሉ ፊት ተቀመጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስማኤልም የኖረበት የዕድሜው ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው፤ ነፍሱን ሰጠ ሞተም፤ ወደ ወገኖቹም ተከማቸ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስማኤልም የኖረበት የዕድሜው ዘመን መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ነው፥ የመጨረሻዋ እስትንፋሱን ተንፍሶም ሞተ፥ ወደ ወገኖቹም ተሰበሰበ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስማኤል ሙለ ጼታነ ሀታማነ ላፑን ላይ ደኢደ፥ ሀይቄዳ፤ ባረ ማይዛቱዋና ጋከቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Isimaa'eeli mule s'eetanne hattamanne laappun laytsaa de'iide, hayk'k'eedda; bare mayzzatuwaanna gaketteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isma7eeley mulera 137 layth de7idi hayqqides; hayqqidi ba aawatan gaaggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስማኤሌይ ሙሌራ 137 ላይ ዴኢዲ ሃይቂዴስ፤ ሃይቂዲ ባ ኣዋታን ጋጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስማኤል ኩመ ፄታነ ሀስታማነ ላፑን ላይ ደእድ፥ ሀይቅድ ባ ማይዛታን ጋሄትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isma7eeli kumethi xeetanne hastamanne laapun laythi de7idi, hayqidi ba mayzatan gahetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስማኤል በጠቅላላው መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ኖረ፤ ከዚያም ሞተ፤ ወደ ወገኖቹም ተሰበሰበ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስማኤል መቶ ሠላሳ ሰባት ዓመት ሲሆነው ሞተ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እስማኤል ሚእትን ሰላሳን ሸውዓተን ዓመት ምስ ኮኖ ሞተ፤ ናብ ወገናቱ ኸዓ ተፀመረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓመታት ህይወት እስማዒል ድማ ሚእትን ሰላሳን ሾብዓተን ዓመት ኮነ። ትንፋሱ ወጸት ሞተ፡ ናብ ህዝቡ ኸኣ ተኣከበ። |