Genesis 25:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ደቂ እስማኤል እዮም፣ ኣስማቶም ድማ ከከም ዓድታቶምን ኣዋራታቶምን እዚ እዩ። ከከም ኣህዛቦም ዓሰርተው ክልተ መሳፍንቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የይ​ስ​ማ​ኤል ልጆች እነ​ዚህ ናቸው፤ ስማ​ቸ​ውም በየ​መ​ን​ደ​ራ​ቸ​ውና በየ​ሰ​ፈ​ራ​ቸው ይህ ነው፤ በየ​ወ​ገ​ና​ቸ​ውም ዐሥራ ሁለት አለ​ቆች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስማኤል ልጆች እነዚህ ናቸው፥ ስማቸውም በየመንደራቸውና በየሰፈራቸው ይኸው ነው፤ በየወገናቸውም አሥራ ሁለት አለቆች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስማኤል ልጆች እነዚህ ናቸው፥ ስማቸውም በየመንደራቸውና በየሰፈራቸው ይኸው ነው፥ በየወገናቸውም ዐሥራ ሁለት አለቆች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስማኤላ ናናይ ሀዋንታ፤ ኡንቱንቱ ሱንይ ኡንቱንቱ ሞንነ ደእያ ሳኣን ሀዋ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ያራን ታማነ ላኡ ካፓቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Isimaa'eela naanay hawantta; unttunttu suntsay unttunttu mootsaaninne de'iyaa sa'aan hawaa. Unttunttu barenttu yaran tammanne laa"u kaappatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isma7eele nayti haytantta; istta sunththi istta mooththaaninne dizason dizason hayssa; isttas 12 zarkke halaqati deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስማኤሌ ናይቲ ሃይታንታ፤ ኢስታ ሱን ኢስታ ሞኒኔ ዲዛሶን ዲዛሶን ሃይሳ፤ ኢስታስ 12 ዛርኬ ሃላቃቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስማኤላ ናይት ሀይሳታ፤ ኤንታ ሱንይ ኤንታ ሞንነ ደእያ በሳን ሀይሳ። ኤንቲ ባንታ ያራንካ ታማነ ናምኡ ሀላቃታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isma7eela nayti haysata; enta sunthay enta moothaninne de7iya bessan haysa. Enti banta yaranka tammanne nam7u halaqata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ የእስማኤል ልጆች ነበሩ፤ እነርሱም በኖሩባቸውና በሰፈሩባቸው ቦታዎች የዐሥራ ሁለት ነገድ አለቆች ስሞች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ የእስማኤል ልጆች ለዐሥራ ሁለት ነገዶች ቅድመ አያቶች ነበሩ፤ ስማቸውም በኖሩባቸው ከተሞችና ስፍራዎች ሲጠራ ይኖራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስማኤል እዚኣቶም እዮም። ስማቶምውን በብዓዶምን በብቦታኦምን ናይቶም ዓሰርተ ኽልተ መሳፍንቲ እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚኣቶም ደቂ እስማዒል እዮም። እዚ ድማ እዩ ስሞም በብዓዶም፡ በብሰፈሮም፡ ዓሰርተው ክልተ መሳፍንቲ ነንህዝቦምን።