Genesis 25:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወለዶ እስማኤል ወዲ ኣብርሃም፡ ኣጋር እታ ግብጻዊት ባርያ ሳራ ንኣብርሃም ዝወለደቶ ወለዶ እዚኣቶም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሣራ ባሪያ ግብፃዊቱ አጋር ለአብርሃም የወለደችለት የአብርሃም ልጅ የይስማኤል ትውልድ ይህ ነው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሣራ ባሪያ ግብፃዊቱ አጋር ለአብርሃም የወለደችው የአብርሃም ልጅ የእስማኤል ትውልድ ይህ ነው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሣራ አገልጋይ ግብጻዊትዋ አጋር ለአብርሃም የወለደችው የአብርሃም ልጅ የእስማኤል ትውልድ ይህ ነው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳር አይላታ፥ ግብጼፐ ዬዳ አጋራ፥ አብራሃመዉ የሌዳ ናኣ እስማኤላ የለታይ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saari ayilata, Gibs'eppe yeedda Aggaara, Abrahaamew yeleedda na'aa Isimaa'eela yeletay hawaappe kaalliide s'aafetteeddawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Saara aylleya Gibxeppe yida Aggaara Abrahaames yelida naaza Isma7eele yeletay hayssafe kaalli xaafettidayssa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳራ ኣይሌያ ጊብጼፔ ዪዳ ኣጋራ ኣብራሃሜስ ዬሊዳ ናዛ ኢስማኤሌ ዬሌታይ ሃይሳፌ ካሊ ጻፌቲዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳራ አይልያ፥ ግብፀፈ ይዳ አጋራ፥ አብራሃመስ የልዳ ናአ እስማኤላ የለተይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saara aylliya, Gibxefe yida Aggaara, Abrahaames yelida na7a Isma7eela yeletethay haysafe kaallidi xaafetidaysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ግብፃዊቷ የሣራ አገልጋይ አጋር፣ ለአብርሃም የወለደችለት የእስማኤል ትውልድ ይህ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሣራ አገልጋይ ግብጻዊትዋ አጋር ለአብርሃም የወለደችለት እስማኤል፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ትውልዲ እስማኤል ወዲ ኣብርሃም፥ ኣጋር፥ እታ መገልገሊት ሳራ ግብፃዊት ንኣብርሃም ዝወለደትሉ፥ እዙይ እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወለዶ እስማዔል ወዲ ኣብርሃም፡ ኣጋር እታ ግብጻዊት ግዝእቲ ሳራ፡ ንኣብርሃም ዝወለደትሉ፡ እዚ እዩ፡ |