Genesis 24:67 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ይስሃቅ ድማ ናብ ድንኳን ኣዲኡ ሳራ ኣእተዋ፡ ርብቃ ድማ ሰመያ፡ ሰበይቱ ድማ ኰነት። ንሱ ድማ ኣፍቀራ፡ ይስሃቅ ድማ ድሕሪ ሞት ኣዲኡ ተጸናንዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይስ​ሐ​ቅም ወደ እናቱ ቤት ገባ፤ ርብ​ቃ​ንም ወሰ​ዳት፤ ሚስ​ትም ሆነ​ችው፤ ወደ​ዳት፤ ይስ​ሐ​ቅም ስለ እናቱ ስለ ሣራ ተጽ​ናና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይስሐቅም ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን አገባት፥ ርብቃንም ወሰዳት፥ ሚስትም ሆነችው፥ ወደዳትም፤ ይስሐቅም ከእናቱ ሞት ተጽናና። a
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይስሐቅም ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን አገባት፥ ርብቃንም ወሰዳት፥ ሚስትም ሆነችው፥ ወደዳትም፥ ይስሐቅም ከእናቱ ሞት ተጽናና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሳቅ ርብቆ ባረ አት ሳር ዱንካንያ አፌዳ። እዞ አኬዳ፤ እዛካ አዉ ማቻቶ ግዳዱ። ያትና እ እዞ ሲቄዳነ ባረ አት ሀይቁዋን ካዮትያዋፐ ምነቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yisaak'i Ribik'o bare aati Saari dunkkaaniyaa afeedda. Izo akeedda; izakka aw machchatto gidaaddu. Yaatina I izo siik'eeddanne bare aati hayk'k'uwaan kayyottiyaawaappe minetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqi Irbiqa ba aayey Saara dunkaanen efidi izo machcho ekkides; izakka izas machcho gidadus; histtiin izi izo siiqidessinne ba aayey hayqon kayottizayssafe minettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዪሳቂ ኢርቢቃ ባ ኣዬይ ሳራ ዱንካኔን ኤፊዲ ኢዞ ማቾ ኤኪዴስ፤ ኢዛካ ኢዛስ ማቾ ጊዳዱስ፤ ሂስቲን ኢዚ ኢዞ ሲቂዴሲኔ ባ ኣዬይ ሃይቆን ካዮቲዛይሳፌ ሚኔቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሳቅ እርብቃ ባ አየ ሳራ ዱንካንያ ግዶ ኤፍስ። እዮ ማችስ፤ እያካ እያዉ ማቾ ግዳሱ። እ እዮ ዶስስ፤ ባ አየ ካዩዋ ዎስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqi Irbiqa ba aaye Saara dunkaaniya giddo efis. Iyo machis; iyaka iyaw macho gidasu. I iyo dosis; ba aaye kayuwa wothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይስሐቅም ርብቃን ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን ይዟት ገባ፤ አገባት፣ ሚስትም ሆነችው፤ እርሱም ወደዳት። ይስሐቅም ከእናቱ ሞት ተጽናና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ይስሐቅ እናቱ ሣራ ትኖርበት ወደነበረው ድንኳን ርብቃን ይዞአት ገባ፤ ሚስትም ሆነችው፤ ይስሐቅ ርብቃን ወደዳት፤ በእናቱ ሞት ምክንያት ከደረሰበትም ሐዘን በዚህ ሁኔታ ተጽናና።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ይስሓቅ ከዓ ናብ ድንኳን እኖኡ ሳራ ኣእተዋ። ሰበይቱውን ኮነት፤ ፈተዋውን። ይስሓቅ ድማ፥ እንሆ፥ ድሕሪ ሞት እኖኡ ተፀናንዐ።
Amharic Tigrinya 2011 ይስሃቅ ከኣ ናብ ድንኳን ኣዲኡ ሳራ ኣእተዋ። ንርብቃ ድማ ወሰዳ እሞ ሰበይቱ ኾነት፡ ፈተዋውን፡ ይስሃቅ ከኣ ድሕሪ ሞት ኣዲኡ ተደበሰ።