Genesis 24:54 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱን ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን በሊዖም ሰተዩ፡ ምሉእ ለይቲ ድማ ሓደሩ። ንግሆ ድማ ወዲኦም፡ ናብ ጎይታይ ስደደኒ በልዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም ሁሉ በኋላ እርሱ፥ ከእርሱ ጋር ያሉትም በሉ፤ ጠጡም፤ በዚያም አደሩ፤ በማለዳም ተነሥቶ፥ “ወደ ጌታዬ እሄድ ዘንድ አሰናብቱኝ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም ከእርሱም ጋር ያሉት በሉ ጠጡም፥ ከዚያም አደሩ፤ ማልደውም ተነሡና። ወደ ጌታዬ እሄድ ዘንድ አሰናብቱኝ አላቸው ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ከእርሱም ጋር ያሉት በሉ ጠጡም፥ ከዚያም አደሩ፥ ማልደውም ተነሡና፦ “ወደ ጌታዬ እሄድ ዘንድ አሰናብቱኝ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ፥ እነ አናና ደእያዋንቱ ሜድኖነ ኡሼድኖ፤ ያቲደ ያን አቄድኖ፤ ኡንቱንቱ ጉራን ደንዲደ፥ “ታና ታ ጎዳኮ የድተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye, inne aanana de'iyaawanttu meeddinonne usheeddino; yaatiide yan ak'eedino; unttunttu guuran denddiide, «Taana ta godaakko yeddite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye izikka izara dizayti midanne uyida; histtidi heen aqida; istti maalado wonttara dendiin, «Tana ta godaakko moyzite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢዚካ ኢዛራ ዲዛይቲ ሚዳኔ ኡዪዳ፤ ሂስቲዲ ሄን ኣቂዳ፤ ኢስቲ ማላዶ ዎንታራ ዴንዲን፥ «ታና ታ ጎዳኮ ሞይዚቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እነ እያራ ደኤይሳት ምዶሶና ኡይዶሶና፤ ያን አቅዶሶና። ኤንቲ ጉራ ደንድን፥ እ፥ “ታና ታ ጎዳኮ የድተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, inne iyara de7eysati midosona uyidosona; yan aqidosona. Enti guura dendin, I, “Tana ta godaako yeddite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱና አብረውት የነበሩ ሰዎችም በልተው፣ ጠጥተው እዚያው ዐደሩ። በማግስቱም ጧት ሲነሡ፣ የአብርሃም አገልጋይ፣ “እንግዲህ ወደ ጌታዬ እንድመለስ አሰናብቱኝ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የአብርሃም አገልጋይና አብረውት የነበሩ ሰዎች በልተው ጠጥተው እዚያው ዐደሩ፤ ጠዋት በተነሡ ጊዜ የአብርሃም አገልጋይ “እንግዲህ ወደ ጌታዬ እንድመለስ ፍቀዱልኝ” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ከዓ በሊዖም ሰትዮም ኣብኡ ሓደሩ። ንፅባሒቱ ምስ ተስኡ ኸዓ “ናብ ጐይታይ ክምለስ ኣፋንዉኒ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱን እቶም ምስኡ ዝነብሩ ሰባትን ከኣ በሊዖም ሰትዮም ኣብኡ ሓደሩ። ንጽብሒቱ ምስ ተንስኡ ኽኣ፡ ናብ ጐይታይ ክምለስ ኣፋንወኑ፡ በለ። |