Genesis 24:50 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ላባንን ቤቱኤልን ከምዚ ኢሎም መለሱ፦ እቲ ጕዳይ ኻብ እግዚኣብሄር እዩ መጺኡ። ክፉእ ወይ ጽቡቕ ክንዛረበኩም ኣይንኽእልን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ባቱ​ኤ​ልና ላባም መለሱ፤ እን​ዲ​ህም አሉ፥ “ነገሩ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ መጥ​ቶ​አል፤ ክፉ ወይም በጎ ልን​መ​ል​ስ​ልህ አን​ች​ልም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ላባና ባቱኤልም መለሱ እንዲህም አሉ። ነገሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ መጥቶአል ክፉም በጎም ልንመልስልህ አንችልም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ላባና ባቱኤልም መለሱ እንዲህም አሉ፦ “ነገሩ ከእግዚአብሔር ዘንድ መጥቷል ክፉም በጎም ልንመልስልህ አንችልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላባንነ ባቱኤል ዛሪደ ያጌድኖ፤ “ሀ የዉ መና ጎዳፐ ዬዳ፤ ኑን ነዉ ያ ሃ ጋናዉ ዳንዳዮኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laabaaninne Baatu'eeli zaariide yaageeddino; «Ha yewuu Med'inaa Godaappe yeedda; nuuni new yaa haa gaanaw danddayokko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laabaynne Baatu7eeli, «Ha qofazi GODAAPPE yides; nuni nees gede haa gaanaas dandayokko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላባይኔ ባቱኤሊ፥ «ሃ ቆፋዚ ጎዳፔ ዪዴስ፤ ኑኒ ኔስ ጌዴ ሃ ጋናስ ዳንዳዮኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላብነ ባቱኤል ዛሪድ ያግዶሶና፤ “ሀ ኦዳይ ጎዳፐ ይስ፤ ኑኒ ነዉ ያ ሃ ጋናዉ ዳንዳኦኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laabinne Batu7eeli zaaridi yaagidosona; “Ha oday Godaape yis; nuuni yaa haa gaanaw danda7oko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ላባና ባቱኤል እንዲህ ሲሉ መለሱ፤ “ነገሩ ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ስለሆነ በዚህም ሆነ በዚያ ምንም ማለት አንችልም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ላባና ባቱኤልም “ይህ ነገር ከእግዚአብሔር የመጣ ስለ ሆነ፥ መከልከል አንችልም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ላባን ባቱኤልን “እዝ ነገርዙይ ካብ እግዚኣብሄር ዝመፀ እዩ፤ ክፉእ ኾነ ፅቡቕ ክንዛረብ ኣይንኽእልን ኢና።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ላባንን ቤቱኤልን፡ እዚ ነገር እዚ ኻብ እግዚኣብሄር ዝወጸ እዩ። ክፋእ ሐደው ጽቡቕ ክንዛረበካ እይንኻልን።