Genesis 24:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ባርያ፡ ምናልባት እታ ሰበይቲ ናብዛ ሃገር እዚኣ ኽትስዕበኒ ፍቓደኛ ኣይኰነትን። ንወድኻ ናብታ ዝመጻእካላ ሃገር ክመልሶ ይግባእ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሎሌውም፥ “ሴቲቱ ምናልባት ወደዚህ ሀገር ከእኔ ጋር ለመምጣት ባትወድድስ ልጅህን ወደ መጣህበት ሀገር ልመልሰውን?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሎሌውም። ሴቲቱ ምናልባት ወደዚህ አገር ከእኔ ጋር ለመምጣት እንቢ ያለች እንደ ሆነ ልጅህን ወደ ወጣህበት አገር ልመልሰውን? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሎሌውም፦ “ሴቲቱ ምናልባት ወደዚህ አገር ከእኔ ጋር ለመምጣት እንቢ ያለች እንደሆነ ልጅህን ወደ ወጣህበት አገር ልመልሰውን?” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ቆማይ፥ “ማጫውና ታናና ያናዉ ዶሰናባ ግዶፐ፥ ነ ናኣ ኔን ዬዳ ጋድያ ጉየ አፎ?” ያጊደ ኦቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa k'oomay, «Mac'c'aanna taananna yaanaw dosennabaa gidooppe, ne na'aa neeni yeedda gadiyaa guyye afoo?» yaagiide oochcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza oosanchchazi, «Maccassaya tanara yaanaas dosontta ixxiko naaza neni yida biittaa guye zaara efoo?» gi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ኦሳንቻዚ፥ «ማጫሳያ ታናራ ያናስ ዶሶንታ ኢጺኮ ናዛ ኔኒ ዪዳ ቢታ ጉዬ ዛራ ኤፎ?» ጊ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አይለይ፥ “ሄ ማጫስያ ታራ ያናዉ ዶሶና እፅኮ፥ ነ ናአ ኔኒ ይዳ ቢታ ጉየ ኤፎ?” ያግድ ኦይችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya aylley, “He maccasiya taara yaanaw dosona ixiko, ne na7a neeni yida biitta guye efo?” yaagidi oychis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አገልጋዩም፣ “ሴቲቱ ከእኔ ጋር ወደዚህ ምድር ለመምጣት ፈቃደኛ ባትሆን ምን አደርጋለሁ? ልጅህን አንተ ወደ መጣህበት አገር ልውሰደውን?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አገልጋዩም “ምናልባት የምመርጥለት ሴት ከእኔ ጋር ወደዚህ አገር ለመምጣት እምቢ ብትልስ? ልጅህን ቀድሞ አንተ ወደነበርክበት አገር እንዲመለስ ላድርገውን?” ብሎ ጠየቀ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኣገልጋሊ ኸዓ፥ “ምናልባሽ እታ ጓል ናብዛ ሃገር ክትመፅእ እንተ ዘይፈተወትከ፥ ንወድኻ ናብታ ንስኻ ዝሓደግካያ ሃገርዶ ኽወስዶ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ግዙእ ከኣ ምናልባሽ እታ ሰበይቲ ናብዛ ሃገር ደድሕረይ ክትስዕብ እንተ ዝይፈተወትከ፡ ንወድኻ ናብታ ንስኻ ዝወጻኣካላ ሃገርዶ ብግዲ ኽመልሶ እየ በሎ። |