Genesis 24:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቲ ባርያ፡ ምናልባት እታ ሰበይቲ ናብዛ ሃገር እዚኣ ኽትስዕበኒ ፍቓደኛ ኣይኰነትን። ንወድኻ ናብታ ዝመጻእካላ ሃገር ክመልሶ ይግባእ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሎሌ​ውም፥ “ሴቲቱ ምና​ል​ባት ወደ​ዚህ ሀገር ከእኔ ጋር ለመ​ም​ጣት ባት​ወ​ድ​ድስ ልጅ​ህን ወደ መጣ​ህ​በት ሀገር ልመ​ል​ሰ​ውን?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሎሌውም። ሴቲቱ ምናልባት ወደዚህ አገር ከእኔ ጋር ለመምጣት እንቢ ያለች እንደ ሆነ ልጅህን ወደ ወጣህበት አገር ልመልሰውን? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሎሌውም፦ “ሴቲቱ ምናልባት ወደዚህ አገር ከእኔ ጋር ለመምጣት እንቢ ያለች እንደሆነ ልጅህን ወደ ወጣህበት አገር ልመልሰውን?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ቆማይ፥ “ማጫውና ታናና ያናዉ ዶሰናባ ግዶፐ፥ ነ ናኣ ኔን ዬዳ ጋድያ ጉየ አፎ?” ያጊደ ኦቼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa k'oomay, «Mac'c'aanna taananna yaanaw dosennabaa gidooppe, ne na'aa neeni yeedda gadiyaa guyye afoo?» yaagiide oochcheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza oosanchchazi, «Maccassaya tanara yaanaas dosontta ixxiko naaza neni yida biittaa guye zaara efoo?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ኦሳንቻዚ፥ «ማጫሳያ ታናራ ያናስ ዶሶንታ ኢጺኮ ናዛ ኔኒ ዪዳ ቢታ ጉዬ ዛራ ኤፎ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ አይለይ፥ “ሄ ማጫስያ ታራ ያናዉ ዶሶና እፅኮ፥ ነ ናአ ኔኒ ይዳ ቢታ ጉየ ኤፎ?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya aylley, “He maccasiya taara yaanaw dosona ixiko, ne na7a neeni yida biitta guye efo?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አገልጋዩም፣ “ሴቲቱ ከእኔ ጋር ወደዚህ ምድር ለመምጣት ፈቃደኛ ባትሆን ምን አደርጋለሁ? ልጅህን አንተ ወደ መጣህበት አገር ልውሰደውን?” ሲል ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አገልጋዩም “ምናልባት የምመርጥለት ሴት ከእኔ ጋር ወደዚህ አገር ለመምጣት እምቢ ብትልስ? ልጅህን ቀድሞ አንተ ወደነበርክበት አገር እንዲመለስ ላድርገውን?” ብሎ ጠየቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኣገልጋሊ ኸዓ፥ “ምናልባሽ እታ ጓል ናብዛ ሃገር ክትመፅእ እንተ ዘይፈተወትከ፥ ንወድኻ ናብታ ንስኻ ዝሓደግካያ ሃገርዶ ኽወስዶ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ግዙእ ከኣ ምናልባሽ እታ ሰበይቲ ናብዛ ሃገር ደድሕረይ ክትስዕብ እንተ ዝይፈተወትከ፡ ንወድኻ ናብታ ንስኻ ዝወጻኣካላ ሃገርዶ ብግዲ ኽመልሶ እየ በሎ።