Genesis 24:47 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ድማ ሓተትክዋ፡ ጓል መን ኢኺ? ንሳ ድማ፡ ጓል ቤቱኤል ወዲ ናሆር፡ ሚልካ ዝወለደቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም “አንቺ የማን ልጅ ነሽ? ንገ​ሪኝ” ብዬ ጠየ​ቅ​ኋት። እር​ስ​ዋም፥ “ሚልካ የወ​ለ​ደ​ች​ለት የና​ኮር ልጅ የባ​ቱ​ኤል ልጅ ነኝ” አለ​ችኝ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም። አንቺ የማን ልጅ ነሽ? ብዬ ጠየቅኋት። እርስዋም። ሚልካ ለናኮር የወለደችለት የባቱኤል ልጅ ነኝ አለች፤ ቀለበትም አደረግሁላት፥ ለእጆችዋም አምባሮች አደረግሁላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም፦ ‘አንቺ የማን ልጅ ነሽ?’ ብዬ ጠየቅኋት። እርሷም፦ ‘ሚልካ ለናኮር የወለደችለት የባቱኤል ልጅ ነኝ’ አለች፥ ቀለበትም አደረግሁላት፥ ለእጆችዋም አምባሮች አደረግሁላት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ታን እዞ፥ ‘ኔን ኦ ናት?’ ያጋድ። “እዛ፥ ‘ታን ባቱኤላ ናቶ፤ ባቱኤል፥ ምልካ ናኮራዉ የሌዳ ናኣ’ ያጋዱ። “ታን እዝዉ ምግዱዋ አድ፤ እዝ ኩሽያንካ ሳጋየቱዋ ዎድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Taani izo, ‹Neeni O naatti?› yaagaad. «Iza, ‹Taani Baatu'eela naatto; Baatu'eeli, Milkka Naakooraw yeleedda na'aa› yaagaaddu. «Taani iziw migiduwaa aatsaad; izi kushiyaankka sagaayetuwaa wotsaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tani izo, ‹Neni oona naa?› ga oychchadis. «Iza, ‹Tani Milkay Naakoores yelida Baatu7eele naa› gadus. «Tanikka izi kushen qalabate aaththadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታኒ ኢዞ፥ ‹ኔኒ ኦና ና?› ጋ ኦይቻዲስ። «ኢዛ፥ ‹ታኒ ሚልካይ ናኮሬስ ዬሊዳ ባቱኤሌ ና› ጋዱስ። «ታኒካ ኢዚ ኩሼን ቃላባቴ ኣዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ እዮ፥ ‘ኔኒ ኦደ ናኤ?’ ያጋስ። “እያ ዛራዳ፥ ‘ታኒ ባቱኤላ ናኣ፤ ባቱኤል፥ ምልካ ናኮራስ የልዳ ናአ’ ያጋሱ። ታኒ ዎርቃ እ ሲን፥ ሳጋዮታ እ ኩሸን አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani iyo, ‘Neeni oodde na7ee?’ yaagas. “Iya zaarada, ‘Taani Batu7eela na7aa; Batu7eeli, Milka Naakoras yelida na7a’ yaagasu. Taani worqa I siidhen, sagaayota I kushen aathas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለመሆኑ የማን ልጅ ነሽ” ብዬ ጠየቅኋት። “እርሷም፣ ‘ሚልካ ለናኮር የወለደችለት፣ የባቱኤል ልጅ ነኝ’ አለችኝ። “ከዚያም ቀለበቱን አደረግሁላት፤ አምባሩንም በእጇ አስገባሁላት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም ‘የማን ልጅ ነሽ?’ ብዬ ጠየቅኋት። እርስዋም ‘የባቱኤል ልጅ ነኝ፤ የባቱኤል አባት ናኮር እናቱም ሚልካ ይባላሉ’ አለችኝ። ከዚህ በኋላ ጒትቻ በጆሮዋ ላይ፥ አንባሮቹንም በእጆችዋ ላይ አደረግሁላት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸዓ ‘ኣቲ፥ ጓል መን ኢኺ?’ ኢለ ጠየቕክዋ። ንሳ ድማ፥ ‘ጓል ባቱኤል ወዲ ናኮር፥ ሚልካ ዝወለደትሉ እየ’ በለትኒ። ሽዑ ኣነ ቐለቤት ኣእተኹላ፤ ኣምባር ከዓ ኣብ ኣእዳዋ ገበርኩላ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኽኣ፡ ኣቲ ጓል መን ኢኺ፡ ኢለ ሓተትክዋ ንሳ ኽኣ፡ ጓል ቤቱኤል ወዲ ናሆር፡ ሚልካዝወልደትሉ እየ በለት። ሽዑ ኣነ ቐለቤት ኣብ ኣፍንጫኣ፡ ኣምባር ከኣ ኣብ ኣእዳው ገብርኩላ።