Genesis 24:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳ ድማ፡ ክልቴኹም ስተዩ፡ ኣነውን ኣግማል ክፈጥረልኩም እየ፡ በለተይ። እታ እግዚኣብሄር ንወዲ ጐይታይ ዝሸማ ሰበይቲ ትኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም ፦ ‘አንተ ጠጣ፤ ደግሞም ለግመሎችህ እቀዳለሁ’ የምትለኝ ድንግል፥ እግዚአብሔር ለጌታዬ ልጅ ለባሪያዉ ለይስሐቅ ያዘጋጃት ሚስት እርስዋ ትሁን። በዚህም ለጌታዬ ምሕረትን እንዳደረግህ አውቃለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም። አንተ ጠጣ፥ ደግሞም ለግመሎችህ እቀዳለሁ የምትለኝ፥ እግዚአብሔር ለጌታዬ ልጅ ያዘጋጃት ሴት እርስዋ ትሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም፦ ‘አንተ ጠጣ፥ ደግሞም ለግመሎችህ እቀዳለሁ የምትለኝ፥ እግዚአብሔር ለጌታዬ ልጅ ያዘጋጃት ሴት እርሷ ትሁን።’” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዛ ታና፥ “ኤኖ ኡሻ፤ ቃይ ነ ጋሎቶካ ታን ሃ ዱቃና” ያግያና፥ መና ጎዳይ ታ ጎዳ ናአዉ ዶሬዳኖ ግዱ’ ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iza taana, «Eeno usha; k'ay ne gaalotookka taani haatsaa duuk'k'ana» yaagiyaanna, Med'inaa Goday ta godaa na'aw dooreeddaano gidu› yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiko iza tana, ‹Ero uya› qasse, ‹Ne gaamellataska tani haath duuqqana› gizaara Xoossi ta GODAY nees dooridaaro gidu. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲኮ ኢዛ ታና፥ ‹ኤሮ ኡያ› ቃሴ፥ ‹ኔ ጋሜላታስካ ታኒ ሃ ዱቃና› ጊዛራ ጾሲ ታ ጎዳይ ኔስ ዶሪዳሮ ጊዱ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ፥ ‘ኤሮ ኡያ፥ ቃስ ነ ግማለታስካ ታኒ ሃ ዱቃና’ ግያራ፥ ጎዳይ ታ ጎዳ ናኣስ ዶርዳሮ ግዶ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya, ‘Ero uya, qassi ne gimaletaska taani haathe duuqana’ giyara, Goday ta godaa na7aas dooridaro gido” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እሺ ጠጣ፤ ለግመሎችህም እቀዳላቸዋለሁ” የምትለኝ እርሷ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለጌታዬ ልጅ የመረጣት ትሁን።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርስዋም ‘እሺ ጠጣ፤ ለግመሎችህም እቀዳላቸዋለሁ’ የምትለኝ ብትሆን፥ ለጌታዬ ልጅ ሚስት እንድትሆን አንተ የመረጥካት እርስዋ ትሁን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳ ድማ፥ “ስተ ነግማልካውን ክቐድሐለን እየ” እትብለኒ ጓል፥ ንሳ እታ እግዚኣብሄር ንወዲ ጐይታይ ዘዳለዋ ሰበይቲ ትኹን’ በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ድማ፡ ስተ ነግማልካውን ክቐድሓለን እየ እትብለኒ፡ ንሳ እታ እግዚኣብሄር ንወዲ ጐይታይ ዝመደባ ስበይቲ ትኹን። |