Genesis 24:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሎሚ ናብቲ ዒላ መጺአ ድማ፡ ጐይታይ፡ ኣምላኽ ጐይታይ ኣብርሃም፡ ሕጂ ብልጽግና ዝኸይድ ዘለኹ መገደይ እንተ ገበርካኒ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዛሬም ወደ ውኃው ጕድጓድ መጣሁ፤ እንዲህም አልሁ፥ “የጌታዬ የአብርሃም አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ዛሬ የምሄድበትን መንገዴን ብታቀናልኝ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዛሬም ወደ ውኃው ምንጭ መጣሁ፥ እንዲህም አልሁ። የጌታዬ የአብርሃም አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ዛሬ የምሄድበትን መንገዴን ብታቀናልኝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዛሬም ወደ ውኃው ምንጭ መጣሁ፥ እንዲህም አልሁ፦ ‘የጌታዬ የአብርሃም አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ዛሬ የምሄድበትን መንገዴን ብታቀናልኝ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ሀቼ ሀ ፑልቱዋኮ ዬዳ ዎደ ያጋድ፤ ‘መና ጎዳዉ፥ ታ ጎዳ አብራሃመ ጾሳዉ፥ ነ ሸነ ግዶፐ፥ ታን ብያ የዉዋ እንጀያ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani hachche ha pulttuwaakko yeedda wode yaagaad; ‹Med'inaa Godaw, ta godaa Abrahaame S'oossaw, ne shene gidooppe, taani biyaa yewuwaa injjeya. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani hach hayssa pulttozaakko yida wode GODAWU! Ta godaa Abrahaame Xoossoo! Ne shene gidikko tani biza qofaza injjesa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ሃች ሃይሳ ፑልቶዛኮ ዪዳ ዎዴ ጎዳዉ! ታ ጎዳ ኣብራሃሜ ጾሶ! ኔ ሼኔ ጊዲኮ ታኒ ቢዛ ቆፋዛ ኢንጄሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ሀች ሄ ፑልቱዋኮ ያ ዎደ ያጋስ፤ ‘ጎዳዉ፥ ታ ጎዳ አብራሃመ ፆሳዉ፥ ነ ሸነ ግድኮ፥ ታኒ ብያ አላልያ ጊግሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani hachi he pultuwako yaa wode yaagas; ‘Godaw, ta godaa Abrahaame Xoossaw, ne shene gidiko, taani biya allalliya giigisa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እኔም ዛሬ ወደ ውሃው ጕድጓድ ስደርስ እንዲህ ብዬ ጸለይሁ፤ ‘የጌታዬ የአብርሃም አምላክ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ሆይ፤ ፈቃድህ ቢሆን የመጣሁበትን ጕዳይ አቃናልኝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከዚህም በኋላ ዛሬ ወደ ውሃው ጒድጓድ ስመጣ እንዲህ ብዬ ጸለይኩ፤ ‘የጌታዬ የአብርሃም አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ እባክህ የመጣሁበት ጉዳይ እንዲቃና አድርግልኝ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሎሚ ኸዓ ናብዛ ዓይኒ ማይ መፂአ፥ ‘ኦ እግዚኣብሄር፥ ኣምላኽ ጐይታይ ኣብርሃም፥ ነዛ ኣነ ዝኸዳ ዘለኹ መንገዲ ኣቕንዐለይ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሎሚ ኸኣ ናብዛ ዓይኒ ማይ መጺኤ በልኩ፡ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታይ ኣብርሃም፡ እዛ ኣነ ዝኸዳ ዘለኹ መገዲ ተቐንዓለይ እንተ ዃንካስ |