Genesis 24:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናብ ስድራይ ምስ መጻእኩም ካብዚ ማሕለይ ክትገላገሉ ኢኹም። ሓደ እኳ እንተ ዘይሃቡኻ ድማ ካብ ማሕለይ ሓራ ትኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዚያን ጊዜ ከመሐላዬ ንጹሕ ትሆናለህ፤ ወደ ዘመዶች ሄደህ እነርሱ ባይሰጡህ ካማልሁህ መሐላ ንጹሕ ትሆናለህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዚያን ጊዜ ከመሐላዬ ንጹሕ ነህ፤ ወደ ዘመዶቼ ሄደህ እነርሱ ባይሰጡህ ካማልሁህ መሐላ ንጹሕ ትሆናለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዚያን ጊዜ ከመሐላዬ ንጹሕ ነህ፥ ወደ ዘመዶቼ ሄደህ እነርሱ ባይሰጡህ ካማልሁህ መሐላ ንጹሕ ትሆናለህ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ታ ዛራቱዋኮ ቢና፥ ኡንቱንቱ ነዉ እዞ እመናን እጾፐ፥ ሄ ዎደ ነዉ ጫቁ ጎመተና’ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni ta zaratuwaakko biina, unttunttu new izo immennan is's'ooppe, he wode new c'aak'uu gometenna› yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni ta zaretakko biin istti nees izo immontta ixxiko he wode nees caaqoy gomettenna› gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ታ ዛሬታኮ ቢን ኢስቲ ኔስ ኢዞ ኢሞንታ ኢጺኮ ሄ ዎዴ ኔስ ጫቆይ ጎሜቴና› ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ታ ኮቻታኮ ብን፥ ኤንቲ ነዉ እዮ እሞና እፅኮ፥ ሄ ዎደ ነዉ ጫቆይ ጎመ ግደና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni ta kochatako bin, enti new iyo immonna ixiko, he wode new caaqoy gome gidenna” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ወገኖቼ ከሄድህ፣ ከመሐላው የተፈታህ ትሆናለህ፤ እነርሱ እንኳ ልጂቱን አንሰጥም ቢሉህ፣ ከመሐላው ንጹሕ ትሆናለህ’ አለኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከመሐላህ ነጻ የምትሆነው ወደ ዘመዶቼ ሄደህ እነርሱ ልጅትዋን አንሰጥም ብለው የከለከሉህ እንደ ሆነ ብቻ ነው።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ዓሌተይ ምስ ከድካ ድማ፥ ካብቲ ዘምሓልኩኻ ንፁህ ኢኻ፤ እንተ ዘይሃቡኻውን ካብቲ ማሕላይ ንፁህ ክትከውን ኢኻ’ ኢሉኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ዓሌተይ ምስ መጻእካ ድማ ካብቲ ማሕላይ ክትነጽህ ኢኻ፡ እንተ ዘይሀቡኻ ሽዑ ኻብቲ ማሕላይ ንጹህ ክትከውን ኢኻ። |