Genesis 24:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሰብኣይ ድማ ናብታ ቤት ኣተወ፡ ኣግማሉ ፈቲሑ ነተን ኣግማል እግሩን ኣእጋሩን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰብኡትን ሓሰርን ቀለብ እንስሳን ማይን ሃበን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው​ዬ​ውም ወደ ቤት ገባ፤ ግመ​ሎ​ቹ​ንም አራ​ገፈ፤ ለግ​መ​ሎ​ቹም ሣርና ገለባ አቀ​ረ​ቡ​ላ​ቸው፤ እግ​ሩን ይታ​ጠብ ዘንድ ውኃ አመ​ጡ​ለት፤ ከእ​ርሱ ጋር ላሉ ሰዎ​ችም አመ​ጡ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውዮውም ወደ ቤት ገባ፥ ግመሎቹንም አራገፈ፤ ገለባና ገፈራም ለግመሎቹ አቀረበ፤ እግሩን ይታጠብ ዘንድ፥ ከእርሱም ጋር ላሉት ሰዎች እግር ውኃ አቀረበ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰውዬውም ወደ ቤት ገባ፥ ግመሎቹንም አራገፈ፥ ገለባና ገፈራም ለግመሎቹ አቀረበ፥ እግሩን ይታጠብ ዘንድ፥ ከእርሱም ጋር ላሉት ሰዎች እግር ውኃ አቀረበ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብታኒ ሶ ገሌዳ፤ ላባን ጋሎቱዋ ጫና ብሌዳ፤ ዳላነ ባሱዋ ጋሎቶ የጌዳ። ገድያ ሜጫናዉ አስነ አናና ደእያ አሳቶ ሃ አሄዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bitanii soo geleedda; Laabaani gaalotuwaa c'aanaa billeedda; dalaanne bassuwaa gaalotoo yegeedda. Gediyaa meec'c'anaw aasinne aanana de'iyaa asatoo haatsaa aheedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas addezi soo gelides; Laabay gaamellata caanaa birshidi happanne basso gaamellatas yeggides. Izassinne izara diza asatas toho haath ehides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣዴዚ ሶ ጌሊዴስ፤ ላባይ ጋሜላታ ጫና ቢርሺዲ ሃፓኔ ባሶ ጋሜላታስ ዬጊዴስ። ኢዛሲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳታስ ቶሆ ሃ ኤሂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያትን አደይ ሶ ገልስ። ላቢ ግማለታ ጫና ብልድ፥ ካለነ ለ ግማለታስ እማስ። ቶሆ ሜጫናዉ እያስነ እያራ ደእያ አሳስ ሃ ኤህስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatin addey soo gelis. Laabi gimaleta caana billidi, kalenne dhiille gimaletas immas. Toho meeccanaw iyasinne iyara de7iya asaas haathe ehis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰውየው ከላባ ጋር ወደ ቤት ሄደ፤ የግመሎቹ ጭነት ተራግፎ ገለባና ድርቈሽ ተሰጣቸው፤ ለእርሱና አብረውት ለነበሩት ሰዎች የእግር ውሃ ቀረበላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሰውየው ወደ ቤት ሄደ፤ ላባም በግመሎቹ ላይ የነበረውን ጭነት አራግፎ ገለባና ድርቆሽ አቀረበላቸው፤ ቀጥሎም የአብርሃም አገልጋይና አብረውት የነበሩት ሰዎች እግራቸውን የሚታጠቡበት ውሃ አመጣላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቲ ሰብኣይ ናብ ገዛ ኣተወ። ነተን ኣግማል ኣራገፈን፤ ሓሰርን ድርቋን ከዓ ሃበን፤ እቲ ሰብኣይን እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ኣእጋሮም ክሕፀቡ ማይ ኣቕረበሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቲ ሰብኣይ ናብ ቤት ኣተወ። ንሱ ድማ ነተን ኣግማል ኣራገፈን ሓሰርን ድርቋን ከኣ ሀበን፡ ንምሕጻብ ኣእጋሩን ኣእጋር እቶም ምስኡ ዝነበሩ ሰባትን ማይ ሀቦም። መብልዕ ድማ ኣብ ቅድሚኡ ተቐረበ፡ ንሱ ግና ጎዳየይ ከየነገርኩስ ኣይበልዕን በለ። ንሱ ኽኣ ተዛረብ በሎ።