Genesis 24:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ብእግዚኣብሄር እተባረኽካ፡ እቶ። ንምንታይ ኣብ ደገ ደው ኢልካ ኣለኻ? ነተን ኣግማል ቤትን ቦታን ኣዳለኹ እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም አለው፥ “አንተ የእግዚአብሔር ቡሩክ፥ ግባ ስለምን አንተ በውጪ ቆመሃል? እኛም ቤትን፥ ለግመሎችህም ማደሪያን አዘጋጅተናል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም አለው። አንተ የእግዚአብሔር ቡሩክ፥ ግባ፤ ስለምን አንተ በውጪ ቆመሃል? እኔም ቤቱን ለግመሎችህም ስፍራ አዘጋጅቼአለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም አለው፦ “አንተ የእግዚአብሔር ቡሩክ ግባ፥ ስለምን አንተ በውጪ ቆመሃል? እኔም ቤቱን ለግመሎችህም ስፍራ አዘጋጅቼአለሁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ፥ “መና ጎዳይ ኔና አንጄዳዎ፥ ሃያ! ኔን ሀዋን ካረን አያዉ ኤቃይ? ታን ነዉ ጎልያነ ጋሎቶካ ሳኣ ጊግሳድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa, «Med'inaa Goday neena anjjeedawo, haaya! Neeni hawaan karen ayaw ek'k'ay? Taani new golliyaanne gaalotookka sa'aa giigissaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza, «Haysso GODAY nena anjjidaysso haa ya! Neni hayssan karen ays eqqadii? Tani nees keeththinne gaamellataska soo giigsadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ፥ «ሃይሶ ጎዳይ ኔና ኣንጂዳይሶ ሃያ! ኔኒ ሃይሳን ካሬን ኣይስ ኤቃዲ? ታኒ ኔስ ኬኔ ጋሜላታስካ ሶ ጊጊሳዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያኮ፥ “ጎዳይ ነና አንጅዳይሶ፥ ሃያ፥ ኔኒ ካረን አይስ ኤቃዲ? ታኒ ነዉ ኬነ ግማለታስካ በሰ ጊግሳስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyako, “Goday nena anjidayso, haaya, neeni karen ayis eqadii? Taani new keethenne gimaletaska besse giigisas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱንም “አንተ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቡሩክ ሆይ፤ ና፤ እዚህ ውጭ የቆምኸው ለምንድን ነው? እነሆ፤ ለአንተ ማረፊያ ለግመሎችህም ማደሪያ አዘጋጅቻለሁ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ላባ “አንተ እግዚአብሔር የባረከህ ሰው፥ ና ወደ ቤት እንሂድ፤ በውጪ የቆምከው ለምንድን ነው? በቤታችን ለአንተ ማረፊያ ስፍራ አለ፤ ለግመሎችህም ማደሪያ የተዘጋጀ ቦታ አለ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ላባ ድማ “ኣታ ናይ እግዚኣብሄር ቡሩኽ፥ ነዓ እቶ! ንምንታይ ኣብ ደገ ደው ትብል? ንኣኻ መዕረፊ፥ ነግማልካ ኸዓ ሰፈር ኣዳሊወልካ ኣለኹ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ናይ እግዚኣብሄር ብሩኽ ንምንታይ ኣብ ግዳም ደው ትብል ቤት ኣዳልየልካ ኣሎኹ፡ ነግማል ኽኣ ሰፈር እቶ በሎ። |