Genesis 24:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ብእግዚኣብሄር እተባረኽካ፡ እቶ። ንምንታይ ኣብ ደገ ደው ኢልካ ኣለኻ? ነተን ኣግማል ቤትን ቦታን ኣዳለኹ እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም አለው፥ “አንተ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቡሩክ፥ ግባ ስለ​ምን አንተ በውጪ ቆመ​ሃል? እኛም ቤትን፥ ለግ​መ​ሎ​ች​ህም ማደ​ሪ​ያን አዘ​ጋ​ጅ​ተ​ናል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም አለው። አንተ የእግዚአብሔር ቡሩክ፥ ግባ፤ ስለምን አንተ በውጪ ቆመሃል? እኔም ቤቱን ለግመሎችህም ስፍራ አዘጋጅቼአለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም አለው፦ “አንተ የእግዚአብሔር ቡሩክ ግባ፥ ስለምን አንተ በውጪ ቆመሃል? እኔም ቤቱን ለግመሎችህም ስፍራ አዘጋጅቼአለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ፥ “መና ጎዳይ ኔና አንጄዳዎ፥ ሃያ! ኔን ሀዋን ካረን አያዉ ኤቃይ? ታን ነዉ ጎልያነ ጋሎቶካ ሳኣ ጊግሳድ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa, «Med'inaa Goday neena anjjeedawo, haaya! Neeni hawaan karen ayaw ek'k'ay? Taani new golliyaanne gaalotookka sa'aa giigissaad» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza, «Haysso GODAY nena anjjidaysso haa ya! Neni hayssan karen ays eqqadii? Tani nees keeththinne gaamellataska soo giigsadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ፥ «ሃይሶ ጎዳይ ኔና ኣንጂዳይሶ ሃያ! ኔኒ ሃይሳን ካሬን ኣይስ ኤቃዲ? ታኒ ኔስ ኬኔ ጋሜላታስካ ሶ ጊጊሳዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያኮ፥ “ጎዳይ ነና አንጅዳይሶ፥ ሃያ፥ ኔኒ ካረን አይስ ኤቃዲ? ታኒ ነዉ ኬነ ግማለታስካ በሰ ጊግሳስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyako, “Goday nena anjidayso, haaya, neeni karen ayis eqadii? Taani new keethenne gimaletaska besse giigisas” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱንም “አንተ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ቡሩክ ሆይ፤ ና፤ እዚህ ውጭ የቆምኸው ለምንድን ነው? እነሆ፤ ለአንተ ማረፊያ ለግመሎችህም ማደሪያ አዘጋጅቻለሁ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ላባ “አንተ እግዚአብሔር የባረከህ ሰው፥ ና ወደ ቤት እንሂድ፤ በውጪ የቆምከው ለምንድን ነው? በቤታችን ለአንተ ማረፊያ ስፍራ አለ፤ ለግመሎችህም ማደሪያ የተዘጋጀ ቦታ አለ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ላባ ድማ “ኣታ ናይ እግዚኣብሄር ቡሩኽ፥ ነዓ እቶ! ንምንታይ ኣብ ደገ ደው ትብል? ንኣኻ መዕረፊ፥ ነግማልካ ኸዓ ሰፈር ኣዳሊወልካ ኣለኹ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ናይ እግዚኣብሄር ብሩኽ ንምንታይ ኣብ ግዳም ደው ትብል ቤት ኣዳልየልካ ኣሎኹ፡ ነግማል ኽኣ ሰፈር እቶ በሎ።