Genesis 24:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኰነ ድማ፡ ኣብ ኣእዳው ሓፍቱ ዝነበረ ሽምዓን ኣምባርን ምስ ረኣየ፡ ርብቃ ሓፍቱ ድማ ከምዚ ዚብል ቃል ምስ ሰምዐ፡ እቲ ሰብኣይ ከምዚ ተዛረበኒ። ናብቲ ሰብኣይ ከም ዝመጸ፤ እንሆ ድማ ኣብ ጥቓ እተን ኣግማል ኣብ ዒላ ደው ኢሉ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጉት​ቻ​ው​ንና አም​ባ​ሮ​ቹን በእ​ኅቱ እጅ ባየ ጊዜ፥ የእ​ኅ​ቱ​ንም የር​ብ​ቃን ነገር፦ ያ ሰው እን​ዲህ አለኝ ያለ​ች​ውን በሰማ ጊዜ፥ እርሱ ወደ​ዚያ ሰው መጣ፤ እነ​ሆም በው​ኃው ጕድ​ጓድ አጠ​ገብ ከግ​መ​ሎቹ ዘንድ ቆሞ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀለበቱንና አምባሮቹን በእኅቱ እጅ ባየ ጊዜ፥ የእኅቱን የርብቃንም ነገር። ያ ሰው እንዲህ አለኝ ያለችውን በሰማ ጊዜ፥ እርሱ ወደዚያ ሰው መጣ፤ እነሆም፥ በውኃው ምንጭ አጠገብ ከግመሎቹ ዘንድ ቆሞ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ቀለበቱንና አምባሮቹን በእኅቱ እጅ ባየ ጊዜ፥ የእኅቱን የርብቃንም ነገር፦ “ያ ሰው እንዲህ አለኝ” ያለችውን በሰማ ጊዜ፥ እርሱ ወደዚያ ሰው መጣ፥ እነሆም፥ በውኃው ምንጭ አጠገብ ከግመሎቹ ዘንድ ቆሞ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ምግዱዋነ ባረ ምቻት ኩሽያን ደእያ ሳጋየቱዋ በኤዳሳና ርብቃ ብታኒ ባረና ጌዳዋ ኦድና ስሶሳና፥ ከሲደ ብታንያኮ ብ በኤዳ፤ ብታንያ ጋሎቱዋና ፑልቱዋ ማታን ኤቄዳዋ ደሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Migiduwaanne bare michchati kushiyaan de'iyaa sagaayetuwaa be'eeddasaana Ribik'a bitanii barena geeddawaa odina sisosaanna, kesiide bitaniyaakko bi be'eedda; bitaniyaa gaalotuwaanna pulttuwaa matan ek'k'eeddawaa demmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qalabatenne ba michchey kushen diza sagayota be7ida malanne Irbiqay addezi bana gidayssa yootiin siyida mala kezi biidi addezi gaamellatara pulttoza achchan eqqidayssa demmides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃላባቴኔ ባ ሚቼይ ኩሼን ዲዛ ሳጋዮታ ቤኢዳ ማላኔ ኢርቢቃይ ኣዴዚ ባና ጊዳይሳ ዮቲን ሲዪዳ ማላ ኬዚ ቢዲ ኣዴዚ ጋሜላታራ ፑልቶዛ ኣቻን ኤቂዳይሳ ዴሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሲ ዎርቃነ ባ ምቸ ኩሸን ደእያ ሳጋዮታ በእዳ ዎደ እርብቃ አደይ ባና ግዶይሳ ኦድን ስእዳ ዎደ፥ ከይድ አድያኮ ብስ። አደይካ ግማለታራ ፑልቱዋ ማታን ኤቅዳይሳ ደምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Siidhe worqanne ba miche kushen de7iya sagaayota be7ida wode Irbiqa addey bana gidoysa odin si7ida wode, keyidi addiyako bis. Addeyka gimaletara pultuwa matan eqidaysa demmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኅቱ ያደረገችውን የወርቅ ቀለበትና አምባሮች እንዳየ፣ እንዲሁም ርብቃ ሰውየው ያላትን ስትናገር እንደ ሰማ፣ ወዲያውኑ ወደ ሰውየው ሄደ፤ በምንጩም ዳር ከግመሎቹ አጠገብ ቆሞ አገኘው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ላባ ወደ ሰውየው የሄደው እኅቱ በጆሮዋ ላይ ያደረገችውን ጒትቻና በእጆችዋ ላይ ያደረገቻቸውን አንባሮች ስላየና ርብቃ ሰውየው ያላትን ስትናገር ስለ ሰማም ነው። እርሱንም በውሃው ጒድጓድ አጠገብ ከግመሎቹ ጋር ቆሞ አገኘው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ቐለቤትን፥ ኣብ ኢድ ሓፍቱ ዝነበረ ኣምባርን ምስ ረአየ፥ ርብቃ ሓፍቱ ድማ “እቲ ሰብኣይ ከምዙይ ኢሉ ተዛሪቡኒ” ኽትብል ምስ ሰምዐ፥ ናብቲ ሰብኣይ መፀ። እቲ ሰብኣይ ከዓ ምስተን ኣግማል ኣብ ጥቓ እቲ ዒላ ደው ኢሉ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኽኣ ነቲ ቀሌቤትን ኣምባርን ኣብ ኢድ ሓብቱ ምስ ረኣየ፡ ዘረባ ርብቃ ሓብቱ ድማ እቲ ሰብኣይ ከምዚ ኢሉ ተዛረበኒ፡ ክትብል ምስ ሰምዔ፡ ናብቲ ሰብኣይ መጸ እንሆ ኽኣ ምስተን ኣግማል ኣብ ጥቓ ዔላ ደው ኢሉ ነበረ።