Genesis 24:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቀልጢፋ ድማ ድስቲኣ ናብቲ ጐድጓድ ባዶ ገይራ፡ ማይ ክትሰድድ ናብቲ ዒላ ተመልሰት፡ ንዅለን ኣግማሉ ድማ ሰሓበት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፈጥናም ውኃውን ከእንስራዋ በማጠጫው ውስጥ ገለበጠችው፤ ደግሞም ልትቀዳ ወደ ጕድጓዱ ሮጠች፤ ለግመሎቹም ሁሉ ውኃ ቀዳች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፈጥናም ውኃውን ከእንስራዋ በማጠጫው ውስጥ ገለበጠችው፥ ደግሞም ልትቀዳ ወደ ጕድጓዱ ሮጠች፥ ለግመሎቹም ሁሉ ውኃ ቀዳች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈጥናም ውኃውን ከእንስራዋ በማጠጫው ውስጥ ገለበጠችው፥ ደግሞም ልትቀዳ ወደ ጉድጓዱ ሮጠች፥ ለግመሎቹም ሁሉ ውኃ ቀዳች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቴዳ ሃ ኤሌላ ዎንግርያን ትጋደ፥ ሀራ ሃ ዱቃናዉ ኦላ ዎጻዱ፤ ጋላቱ ኡባይ አላና ጋካናዉ፥ ሃ ኦላፐ ዱቃ ዱቃደ አሃደ ዎንግርያን ትጋደ ኡሻዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Atteedda haatsaa elleella wonggiriyaan tigaade, hara haatsaa duuk'k'anaw ollaa wos's'aaddu; gaalatuu ubbay alana gakkanaw, haatsaa ollaappe duuk'k'a duuk'k'aade ahaade wonggiriyaan tigaade ushshaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Attida haaththe eeson haaththa gonggen tigada duuqqanaas haaththa ollay dizaso woxxadus; gaamellati wuri alana gakkanaas haaththaa ollafe duuqqa duuqqa ehada haaththa gonggen tigada ushshadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቲዳ ሃ ኤሶን ሃ ጎንጌን ቲጋዳ ዱቃናስ ሃ ኦላይ ዲዛሶ ዎጻዱስ፤ ጋሜላቲ ዉሪ ኣላና ጋካናስ ሃ ኦላፌ ዱቃ ዱቃ ኤሃዳ ሃ ጎንጌን ቲጋዳ ኡሻዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አትዳ ሃ ኤለሳዳ ጎንጌን ትጋዳ፥ ሀራ ሃ ዱቃናዉ ኦላ ዎፃሱ፤ ግማለት ኡባይ አላና ጋካናስ፥ ሃ ኦላፈ ዱቃ ዱቃ ኤሀዳ ጎንገን ትጋዳ ኡሻሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Attida haatha ellesada gongen tigada, hara haathe duuqanaw olla woxasu; gimaleti ubbay alana gakanaw, haatha ollafe duuqa duuqa ehada gongen tigada ushshasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፈጥናም በእንስራው ውስጥ የነበረውን ውሃ በገንዳ ውስጥ ገለበጠች፤ እየሮጠች ከጕድጓዱ ውሃ እያመላለሰች ግመሎቹ እስኪበቃቸው ድረስ አጠጣቻቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወዲያውኑ በእንስራዋ የያዘችውን ውሃ ግመሎቹ በሚጠጡበት ገንዳ ላይ ገልብጣ ግመሎቹ ሁሉ ጠጥተው እስከሚረኩ ድረስ እየተጣደፈች ከጒድጓድ ውሃ መቅዳት ቀጠለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀልጢፋ እቲ ማይ ካብ ዕትሮኣ ናብ ጋብላ ገልቢጣ መሊሳ ማይ ክትቀድሕ ናብ ዒላ ጐየየት፤ ንዅለን ኣግማሉ ኸዓ ማይ ቐድሐትለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቀልጢፋ ኽኣ ዕትሮኣ ናብ ጋብላ ኣዕሪቓ ማይ ክትቀድሕ መሊሳ ናብ ዔላ ጎየየት፡ ንኹለን ኣግማሉ ኽኣ ቀድሓትለን። |