Genesis 24:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምዝራቡ ኸይወድአ ድማ፡ ርብቃ፡ ካብ ቤቱኤል ወዲ ሚልካ፡ ሰበይቲ ናሆር ሓው ኣብርሃም፡ ድስቲኣ ኣብ መንኵባ ሒዛ ወጸት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ደ​ዚህ በልቡ ያሰ​በ​ውን መና​ገ​ሩን ሳይ​ፈ​ጽም እን​ዲህ ሆነ፦ የአ​ብ​ር​ሃም ወን​ድም የና​ኮር ሚስት የሚ​ልካ ልጅ የባ​ቱ​ኤል ሴት ልጅ ርብቃ እነሆ፥ መጣች፥ እን​ስ​ራ​ዋ​ንም በጫ​ን​ቃዋ ተሸ​ክማ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህን መናገሩንም ሳይፈጽም እነሆ፥ ሚልካ የወለደችው የባቱኤል ልጅ ርብቃ እንስራዋን በጫንቃዋ ተሸክማ ወጣች፤ ሚልካም የአብርሃም ወንድም የናኮር ሚስት ናት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህን መናገሩንም ሳይፈጽም እነሆ፥ ሚልካ የወለደችው የባቱኤል ልጅ ርብቃ እንስራዋን በጫንቃዋ ተሸክማ ወጣች፥ ሚልካም የአብርሃም ወንድም የናኮር ሚስት ናት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ብሮ እ ዎሳ ዉርሰናን ደእሽን፥ ርብቃ ሃ ኦቱዋ ቶካደ ፑቱ ጋዱ። እዞ ባቱኤል የሌዳ፤ ባቱኤል ምልካ ናኣ፤ ምልካ አብራሃመ እሻ ናኮራ ማቻቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biro I woosaa wurissenaan de'ishshin, Ribik'a haatsaa otuwaa tookkaade puttu gaaddu. Izo Baatu'eeli yeleedda; Baatu'eeli Milkka na'aa; Milkka Abrahaame ishaa Naakoora machchatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Buro izi woosa wursontta dishin Irbiqay haaththa oto tookka ekkada puttu gadus; izo Baatu7eeli yelides; Baatu7eeli Milka naa; Milkay Abrahaame isha Naakoore machcho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቡሮ ኢዚ ዎሳ ዉርሶንታ ዲሺን ኢርቢቃይ ሃ ኦቶ ቶካ ኤካዳ ፑቱ ጋዱስ፤ ኢዞ ባቱኤሊ ዬሊዴስ፤ ባቱኤሊ ሚልካ ና፤ ሚልካይ ኣብራሃሜ ኢሻ ናኮሬ ማቾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቡሮ እ ዎሳ ዛሮና ደእሽን፥ እርብቃ ሃ ኦቶ ቶካዳ ፑቱ ጋሱ። እያ ባቱኤላ ናአ፥ ባቱኤል ምልካ ናአ፥ ምልካ አብራሃመ እሻ ናኮራ ማችዉ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Buroo I woosa zaarona de7ishin, Irbiqa haatha oto tookada puttu gasu. Iya Batu7eela na7a, Batu7eeli Milka na7a, Milka Abrahaame isha Nakoora machiw.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም ገና ጸሎቱን ሳይጨርስ፣ እነሆ፤ ርብቃ እንስራዋን በትከሻዋ ላይ አድርጋ ብቅ አለች። እርሷም ከአብርሃም ወንድም ከናኮርና ከሚስቱ ከሚልካ የተወለደው የባቱኤል ልጅ ነበረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ገና ጸሎቱን ሳይጨርስ ርብቃ እንስራ ተሸክማ መጣች፤ የዚህችም ልጅ አባት በቱኤል ይባል ነበር፤ እርሱም የአብርሃም ወንድም ናኮር ከሚስቱ ከሚልካ የወለደው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ገና ዘረባኡ እንተይወድአ ድማ እንሆ ርብቃ ዕትሮኣ ኣብ ማእገራ ፆይራ መፀት። ንሳ ጓል ባቱኤል ወዲ ሚልካ፥ ሰበይቲ ናኮር ሓው ኣብርሃም እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ኽኣ ገና ዘረባኡ ኸይወድኤ፡ እንሃ ርብቃ፡ ጓል ቤቱኤል ወዲ ሚልካ፡ ሰበይቲ ናሆር ሓው ኣብርሃም፡ ዕትሮኣ ኣብ መንኩባ ጾይራ ወጸት።