Genesis 23:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳራ ኣብ ቂርያት ዓርባ ሞተት፤ ኣብ ምድሪ ከነኣን እትርከብ ኬብሮን እያ፣ ኣብርሃም ድማ ንሳራ ኪሓዝንን ኪበኪን መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሣራም በቈላ ውስጥ ባለች አር​ባቅ በም​ት​ባል ከተማ ሞተች፤ እር​ስ​ዋም በከ​ነ​ዓን ምድር ያለች ኬብ​ሮን ናት፤ አብ​ር​ሃ​ምም ለሣራ ሊያ​ዝ​ን​ላ​ትና ሊያ​ለ​ቅ​ስ​ላት ተነሣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በቂርያትአርባቅም ሞተች፤ እርስዋም በከነዓን ምድር ያለች ኬብሮን ናት፤ አብርሃምም ለሣራ ሊያዝንላትና ሊያለቅስላት ተነሣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በከነዓንም ምድር ባለችው ቂርያት-አርባዕ ተብላ በምትጠራው በኬብሮን ከተማ ሞተች፤ አብርሃምም ለሣራ ሊያዝንላትና ሊያለቅስላት ተነሣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ እዛ ካናነ ጋድያን ደእያ (ከብሮነ ግያ) ቅርያት-አርባአ ካታማን ሀይቃዱ። አብራሃመ ሳርዉ ዬካናዉነ ካዮታናዉ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye iza Kanaane gadiyaan de'iyaa (Kebroone giyaa) K'iriyaati-Arbba'a kataman hayk'k'aaddu. Abrahaame Saariw yeekkanawunne kayyottanaw beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) iza Kanaane biittan diza (Kebroone geetettiza) Qiriyaate-Arba7e katamaan hayqqiin Abrahaamey Saaras yeekkidessinne kayottides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ካናኔ ቢታን ዲዛ (ኬብሮኔ ጌቴቲዛ) ቂሪያቴ-ኣርባኤ ካታማን ሃይቂን ኣብራሃሜይ ሳራስ ዬኪዴሲኔ ካዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ እያ ካናነ ቢታን ደእያ ቅርያት-አርባ (ከብሮና) ካታማን ሀይቃሱ። አብራሃመይ ሳርስ ዬክስነ ካዮትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, iya Kanaane biittan de7iya Qiriyaat-Arba (Kebroona) kataman hayqasu. Abrahaamey Saaris yeekisinne kayotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በከነዓን ምድር፣ በቂርያት አርባቅ ማለትም በኬብሮን ከተማ ሞተች፤ አብርሃምም ለሣራ ሊያለቅስና ሊያዝን መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በከነዓን ምድር ባለችው “ቂርያት አርባዕ” ተብላ በምትጠራው በኬብሮን ከተማ ሞተች፤ አብርሃም በሣራ ሞት ምክንያት እጅግ አዘነ፤ አለቀሰም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቂርያትኣርባቅ ሞተት፤ ንሳውን ኣብ ምድሪ ከነዓን እትርከብ ኬብሮን እያ። ኣብርሃም ከዓ ንሳራ ኽሓዝነላን ክበኽየላን ጀመረ።
Amharic Tigrinya 2011 ሳራ ኣብ ቂርያት ኣርባዕ፡ ንሳ ኬብሮን ኣብ ምድሪ ኸነኣን ሞተት። ኣብርሃም ድማ ንሳራ ኺሕዝነላ ኪበኽየላን መጸ።