Genesis 23:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪ እዚ፡ ኣብርሃም ንሰበይቱ ሳራ ኣብ በዓቲ መሮር ማክፔላ ኣብ ቅድሚ ማምሬ ቀበራ። ኣብ ምድሪ ከነኣን እትርከብ ኬብሮን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ አብርሃም ኬብሮን በምትባል በመምሬ ፊት በከነዓን ምድር ባለው እርሻ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው ዋሻ ውስጥ ሚስቱን ሣራን ቀበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚህም በኋላ ኬብሮን በምትባል በመምሬ ፊት በከነዓን ምድር ባለው እርሻ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው ዋሻ ውስጥ አብርሃም ሚስቱን ሣራን ቀበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በኋላ ኬብሮን በምትባል፥ ከመምሬ በስተ ምሥራቅ ማክፌላ፥ በከነዓን ምድር ባለው እርሻ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው፥ ዋሻ ውስጥ አብርሃም ሚስቱን ሣራን ቀበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ፥ አብራሃመ ባረ ማቻቶ ሳሮ ካናነ ጋድያን (ከብሮነ ግያ) ማምረ ካታማ ማታን ደእያ ማክጴላ ግያ ጋደ ጎንጎሉዋን ሞጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye, Abrahaame bare machchatto Saaro Kanaane gadiyaan (Kebroone giyaa) Mamire katamaa matan de'iyaa Maakip'eela giyaa gade gonggoluwaan moogeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Abrahaamey ba machcho Saara ahaa Kanaane biittan (Kebroone geetettiza) Mamire katama achchan diza gongolon moogides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣብራሃሜይ ባ ማቾ ሳራ ኣሃ ካናኔ ቢታን (ኬብሮኔ ጌቴቲዛ) ማሚሬ ካታማ ኣቻን ዲዛ ጎንጎሎን ሞጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አብራሃመይ ባ ማችዉ ሳራ ካናነ ቢታን (ከብሮና) ጌተትያ ማምረ ካታማ ማታን ደእያ ማክፌላ ጌተትያ ጋደ ጎንጎሉዋን ሞግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Abrahaamey ba machiw Saara Kanaane biittan (Kebroona) geetetiya Mamire katama matan de7iya Makifeela geetetiya gade gongoluwan moogis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በኋላ አብርሃም በከነዓን ምድር፣ በመምሬ አጠገብ፣ መክፈላ በተባለች ዕርሻ ውስጥ ባለችው ዋሻ የሚስቱን የሣራን ሬሳ ቀበረ፤ ይህችም ኬብሮን ናት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ አብርሃም በከነዓን ምድር ባለችው በዚህችው ዋሻ የሚስቱን የሣራን አስከሬን ቀበረ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ድማ ኣብርሃም ንሳራ ሰበይቱ ኣብ በዓቲ ግራት ማክጴላ፥ ኣብ መንፅር መምሬ፥ ኣብ ኬብሮን ኣብ ምድሪ ከነዓን ቀበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ድማ ኣብርሃም ንሰበይቱ ሳራ በዓቲ ግራት ማክጴላ ኣብ መንጽር መምሬ፡ ንሳ ኽኣ ኬብሮን፡ ኣብ ምድሪ ኸነኣን ቀበራ። |