Genesis 23:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብድሕሪ እዚ፡ ኣብርሃም ንሰበይቱ ሳራ ኣብ በዓቲ መሮር ማክፔላ ኣብ ቅድሚ ማምሬ ቀበራ። ኣብ ምድሪ ከነኣን እትርከብ ኬብሮን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዚ​ህም በኋላ አብ​ር​ሃም ኬብ​ሮን በም​ት​ባል በመ​ምሬ ፊት በከ​ነ​ዓን ምድር ባለው እርሻ ባለ ድርብ ክፍል በሆ​ነው ዋሻ ውስጥ ሚስ​ቱን ሣራን ቀበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዚህም በኋላ ኬብሮን በምትባል በመምሬ ፊት በከነዓን ምድር ባለው እርሻ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው ዋሻ ውስጥ አብርሃም ሚስቱን ሣራን ቀበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህም በኋላ ኬብሮን በምትባል፥ ከመምሬ በስተ ምሥራቅ ማክፌላ፥ በከነዓን ምድር ባለው እርሻ ባለ ድርብ ክፍል በሆነው፥ ዋሻ ውስጥ አብርሃም ሚስቱን ሣራን ቀበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ፥ አብራሃመ ባረ ማቻቶ ሳሮ ካናነ ጋድያን (ከብሮነ ግያ) ማምረ ካታማ ማታን ደእያ ማክጴላ ግያ ጋደ ጎንጎሉዋን ሞጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye, Abrahaame bare machchatto Saaro Kanaane gadiyaan (Kebroone giyaa) Mamire katamaa matan de'iyaa Maakip'eela giyaa gade gonggoluwaan moogeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Abrahaamey ba machcho Saara ahaa Kanaane biittan (Kebroone geetettiza) Mamire katama achchan diza gongolon moogides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኣብራሃሜይ ባ ማቾ ሳራ ኣሃ ካናኔ ቢታን (ኬብሮኔ ጌቴቲዛ) ማሚሬ ካታማ ኣቻን ዲዛ ጎንጎሎን ሞጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ አብራሃመይ ባ ማችዉ ሳራ ካናነ ቢታን (ከብሮና) ጌተትያ ማምረ ካታማ ማታን ደእያ ማክፌላ ጌተትያ ጋደ ጎንጎሉዋን ሞግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Abrahaamey ba machiw Saara Kanaane biittan (Kebroona) geetetiya Mamire katama matan de7iya Makifeela geetetiya gade gongoluwan moogis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህም በኋላ አብርሃም በከነዓን ምድር፣ በመምሬ አጠገብ፣ መክፈላ በተባለች ዕርሻ ውስጥ ባለችው ዋሻ የሚስቱን የሣራን ሬሳ ቀበረ፤ ይህችም ኬብሮን ናት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ አብርሃም በከነዓን ምድር ባለችው በዚህችው ዋሻ የሚስቱን የሣራን አስከሬን ቀበረ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪዙይ ድማ ኣብርሃም ንሳራ ሰበይቱ ኣብ በዓቲ ግራት ማክጴላ፥ ኣብ መንፅር መምሬ፥ ኣብ ኬብሮን ኣብ ምድሪ ከነዓን ቀበራ።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕርዚ ድማ ኣብርሃም ንሰበይቱ ሳራ በዓቲ ግራት ማክጴላ ኣብ መንጽር መምሬ፡ ንሳ ኽኣ ኬብሮን፡ ኣብ ምድሪ ኸነኣን ቀበራ።