Genesis 23:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብርሃም ድማ ንኤፍሮን ሰምዖ። ኣብርሃም ንኤፍሮን ኣብ እዝኒ ደቂ ሄት ዝጠቐሶ ብሩር ኣርባዕተ ሚእቲ ሲቃል ብሩር፡ ምስቲ ነጋዳይ ናይ ሕጂ ገንዘብ መዚኑሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብርሃምም የኤፍሮንን ነገር ሰማ፤ አብርሃምም በኬጢ ልጆች ፊት የነገረውንና ተቀባይነት ያለውን ግብዝ ያይደለ አራት መቶ ምዝምዝ ብር መዝኖ ለኤፍሮን ሰጠው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብርሃምም የኤፍሮንን ነገር ሰማ፤ አብርሃምም በኬጢ ልጆች ፊት የነገረውን አራት መቶ ሰቅል መዝኖ ለኤፍሮን ሰጠው፤ ብሩም ለመሸጫ ለመለወጫ የሚተላለፍ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብርሃምም ከኤፍሮን ጋር ተስማማ፥ በሒታውያንም ልጆች ፊት የነገረውን አራት መቶ ሰቅል በነጋዴዎች ሚዛን ልክ መዝኖ አብርሃም ለኤፍሮን ሰጠው፥ ብሩም ለመሸጫ ለመለወጫ የሚተላለፍ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራሃመ ሂተቱ ስስሽን፥ ኤፍሮነ ጌዳ ጋትያ ማዬዳ፤ ሄ ዎደ ሻሉዋን ኦይዱ ጼቱ ጻጋራ ብራ ኤፍሮናዉ እሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abrahaame Hiitetuu sisishshin, Efiroone geedda gatiyaa mayyeedda; he wode shaluwaan oyddu s'eetu s'agaraa biraa Efiroonaw immeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey Hiite asay siyishin Efrooney gida waaga 400 saqile bira Efroones immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሃሜይ ሂቴ ኣሳይ ሲዪሺን ኤፍሮኔይ ጊዳ ዋጋ 400 ሳቂሌ ቢራ ኤፍሮኔስ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራሃመይ ህተት ስእሽን፥ ኤፍሮን ግዳ ጋትያ ኤክስ፤ ሄ ዎደ ሚሸን ኦይዱ ፄቱ ብራ ሳንትመ ኤፍሮናስ እሚስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey Hiteti si7ishin, Efrooni gida gatiya ekis; he wode miishen oyddu xeetu bira santime Efroonas immis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብርሃምም፣ ኤፍሮን በኬጢያውያን ፊት በተናገረው ዋጋ ተስማማ፤ በወቅቱም የንግድ መለኪያ መሠረት አራት መቶ ጥሬ ብር መዘነለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብርሃምም በነገሩ ተስማምቶ ዔፍሮን በሕዝቡ ፊት በተናገረው መሠረት በነጋዴዎች ሚዛን ልክ አራት መቶ ብር መዝኖ ሰጠው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብርሃም ከዓ ነቲ ኤፍሮን ደቂ ኬጢ እናሰምዑ ዝተዛረቦ ዋጋ ሰሚዑ፥ በቲ ሽዑ ዝነበረ ሸርፊ፥ ኣርባዕተ ሚእቲ ብሩር መዘነሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብርሃም ድማ ንዔፍሮን ሰሚዑ፡ እቲ ዔፍሮን ደቂ ሔት እናሰምዑ እተዛረቦ ዋጋ፡ ከምቲ ኣብ ነጋድ ዚተሓላለፍ ኣርባዕተ ሚእቲ ሲቃል ብሩር መዘነሉ። |