Genesis 23:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብርሃም ድማ ንኤፍሮን ሰምዖ። ኣብርሃም ንኤፍሮን ኣብ እዝኒ ደቂ ሄት ዝጠቐሶ ብሩር ኣርባዕተ ሚእቲ ሲቃል ብሩር፡ ምስቲ ነጋዳይ ናይ ሕጂ ገንዘብ መዚኑሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ር​ሃ​ምም የኤ​ፍ​ሮ​ንን ነገር ሰማ፤ አብ​ር​ሃ​ምም በኬጢ ልጆች ፊት የነ​ገ​ረ​ው​ንና ተቀ​ባ​ይ​ነት ያለ​ውን ግብዝ ያይ​ደለ አራት መቶ ምዝ​ምዝ ብር መዝኖ ለኤ​ፍ​ሮን ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብርሃምም የኤፍሮንን ነገር ሰማ፤ አብርሃምም በኬጢ ልጆች ፊት የነገረውን አራት መቶ ሰቅል መዝኖ ለኤፍሮን ሰጠው፤ ብሩም ለመሸጫ ለመለወጫ የሚተላለፍ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አብርሃምም ከኤፍሮን ጋር ተስማማ፥ በሒታውያንም ልጆች ፊት የነገረውን አራት መቶ ሰቅል በነጋዴዎች ሚዛን ልክ መዝኖ አብርሃም ለኤፍሮን ሰጠው፥ ብሩም ለመሸጫ ለመለወጫ የሚተላለፍ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብራሃመ ሂተቱ ስስሽን፥ ኤፍሮነ ጌዳ ጋትያ ማዬዳ፤ ሄ ዎደ ሻሉዋን ኦይዱ ጼቱ ጻጋራ ብራ ኤፍሮናዉ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abrahaame Hiitetuu sisishshin, Efiroone geedda gatiyaa mayyeedda; he wode shaluwaan oyddu s'eetu s'agaraa biraa Efiroonaw immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abrahaamey Hiite asay siyishin Efrooney gida waaga 400 saqile bira Efroones immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣብራሃሜይ ሂቴ ኣሳይ ሲዪሺን ኤፍሮኔይ ጊዳ ዋጋ 400 ሳቂሌ ቢራ ኤፍሮኔስ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብራሃመይ ህተት ስእሽን፥ ኤፍሮን ግዳ ጋትያ ኤክስ፤ ሄ ዎደ ሚሸን ኦይዱ ፄቱ ብራ ሳንትመ ኤፍሮናስ እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abrahaamey Hiteti si7ishin, Efrooni gida gatiya ekis; he wode miishen oyddu xeetu bira santime Efroonas immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አብርሃምም፣ ኤፍሮን በኬጢያውያን ፊት በተናገረው ዋጋ ተስማማ፤ በወቅቱም የንግድ መለኪያ መሠረት አራት መቶ ጥሬ ብር መዘነለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አብርሃምም በነገሩ ተስማምቶ ዔፍሮን በሕዝቡ ፊት በተናገረው መሠረት በነጋዴዎች ሚዛን ልክ አራት መቶ ብር መዝኖ ሰጠው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብርሃም ከዓ ነቲ ኤፍሮን ደቂ ኬጢ እናሰምዑ ዝተዛረቦ ዋጋ ሰሚዑ፥ በቲ ሽዑ ዝነበረ ሸርፊ፥ ኣርባዕተ ሚእቲ ብሩር መዘነሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብርሃም ድማ ንዔፍሮን ሰሚዑ፡ እቲ ዔፍሮን ደቂ ሔት እናሰምዑ እተዛረቦ ዋጋ፡ ከምቲ ኣብ ነጋድ ዚተሓላለፍ ኣርባዕተ ሚእቲ ሲቃል ብሩር መዘነሉ።