Genesis 23:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኤፍሮን ድማ ኣብ ኣእዛን ህዝቢ እታ ሃገር ተዛረቦ፡ ክትህቦ እንተ ደሊኻ ግና፡ ስምዑኒ። ኣብ ክንዲ እታ ምድሪ ገንዘብ ክህበኩም እየ፤ ካባይ ውሰድዎ፡ ምዉተይ ድማ ኣብኡ ክቐብሮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሀ​ገሩ ሕዝ​ብም ሲሰሙ ለኤ​ፍ​ሮን እን​ዲህ ሲል ተና​ገረ፥ “ከእኔ ቅርብ ነህና ስማኝ፤ የእ​ር​ሻ​ህ​ንም ዋጋ ከእኔ ውሰድ፤ ሬሳ​ዬ​ንም በዚያ እቀ​ብ​ራ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአገሩ ሰዎችም ሲሰሙ ለኤፍሮን እንዲህ ሲል ተናገረ። ነገሬን ትሰማ ዘንድ እለምንሃለሁ፤ የእርሻውን ዋጋ እሰጥሃለሁ፤ አንተም ከእኔ ዘንድ ውሰድ፥ ሬሳዬንም በዚያ እቀብራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአገሩ ሰዎችም እየሰሙ ለኤፍሮን እንዲህ ሲል ተናገረ፦ “ፈቃድህ ከሆነ፥ አድምጠኝ፤ የእርሻውን ዋጋ እሰጥሃለሁ፥ አንተም ከእኔ ተቀበለኝና የሚስቴን አስክሬን እዚያ ወስጄ ልቅበር” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ስስሽን ኤፍሮና፥ “ታ ኦድያዋ ስሳርኪ! ታን ሄ ጋድያ ጋትያ ጭጋና፤ ኔን ታፐ አካርኪ! ሄዋን ታን ታ ማቻት አሃ ሞጋና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) asay sisishshin Efiroona, «Ta odiyaawaa sisaarikkii! Taani he gadiyaa gatiyaa c'iggana; neeni taappe akkaarikkii! Hewaan taani ta machchatti anhaa moogana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) asay siyishin Efroone, «Ta yootizayssa siyarkkii! Tani he gadezas waaga qanxxana; ne taappe ekkarkkii! Heen tani ta machchey aha moogana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ሲዪሺን ኤፍሮኔ፥ «ታ ዮቲዛይሳ ሲያርኪ! ታኒ ሄ ጋዴዛስ ዋጋ ቃንጻና፤ ኔ ታፔ ኤካርኪ! ሄን ታኒ ታ ማቼይ ኣሃ ሞጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ስእሽን ኤፍሮና፥ “ታ ኦደይሳ ስአርክ! ታኒ ሄ ጋድያ ጋተ ቃንፃና፤ ኔኒ ታፐ ኤካርክ። ሄሳን ታኒ ታ ማቸ አሀ ሞጋና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) asay si7ishin Efroona, “Ta odeysa si7arki! Taani he gadiya gate qanxana; neeni taape ekarki. Hessan taani ta mache aha moogana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁሉም እየሰሙት፣ “የዕርሻውን ቦታ ዋጋ ልክፈል፤ እባክህን ተቀበለኝና ሬሳዬን ልቅበርበት” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁሉም እየሰሙ ዔፍሮንን “እባክህ አድምጠኝ፤ ቦታውን በሙሉ እገዛዋለሁ፤ እነሆ ዋጋውን ተቀበለኝና የሚስቴን አስከሬን እዚያ ወስጄ ልቅበር” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኤፍሮን ድማ እቶም ህዝቢ እታ ሃገር እናሰምዑ “በይዛኻ ስምዐኒ! ኣነ ዋጋ እታ ግራት ክህበካ ተቐበለኒ እሞ ሬሳይ ኣብኣ ኽቐብር” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዔፍሮን ድማ ንኣብርሃም፡