Genesis 23:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኤፍሮን ድማ ኣብ ኣእዛን ህዝቢ እታ ሃገር ተዛረቦ፡ ክትህቦ እንተ ደሊኻ ግና፡ ስምዑኒ። ኣብ ክንዲ እታ ምድሪ ገንዘብ ክህበኩም እየ፤ ካባይ ውሰድዎ፡ ምዉተይ ድማ ኣብኡ ክቐብሮ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሀገሩ ሕዝብም ሲሰሙ ለኤፍሮን እንዲህ ሲል ተናገረ፥ “ከእኔ ቅርብ ነህና ስማኝ፤ የእርሻህንም ዋጋ ከእኔ ውሰድ፤ ሬሳዬንም በዚያ እቀብራለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአገሩ ሰዎችም ሲሰሙ ለኤፍሮን እንዲህ ሲል ተናገረ። ነገሬን ትሰማ ዘንድ እለምንሃለሁ፤ የእርሻውን ዋጋ እሰጥሃለሁ፤ አንተም ከእኔ ዘንድ ውሰድ፥ ሬሳዬንም በዚያ እቀብራለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአገሩ ሰዎችም እየሰሙ ለኤፍሮን እንዲህ ሲል ተናገረ፦ “ፈቃድህ ከሆነ፥ አድምጠኝ፤ የእርሻውን ዋጋ እሰጥሃለሁ፥ አንተም ከእኔ ተቀበለኝና የሚስቴን አስክሬን እዚያ ወስጄ ልቅበር” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ስስሽን ኤፍሮና፥ “ታ ኦድያዋ ስሳርኪ! ታን ሄ ጋድያ ጋትያ ጭጋና፤ ኔን ታፐ አካርኪ! ሄዋን ታን ታ ማቻት አሃ ሞጋና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | asay sisishshin Efiroona, «Ta odiyaawaa sisaarikkii! Taani he gadiyaa gatiyaa c'iggana; neeni taappe akkaarikkii! Hewaan taani ta machchatti anhaa moogana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | asay siyishin Efroone, «Ta yootizayssa siyarkkii! Tani he gadezas waaga qanxxana; ne taappe ekkarkkii! Heen tani ta machchey aha moogana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ሲዪሺን ኤፍሮኔ፥ «ታ ዮቲዛይሳ ሲያርኪ! ታኒ ሄ ጋዴዛስ ዋጋ ቃንጻና፤ ኔ ታፔ ኤካርኪ! ሄን ታኒ ታ ማቼይ ኣሃ ሞጋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ስእሽን ኤፍሮና፥ “ታ ኦደይሳ ስአርክ! ታኒ ሄ ጋድያ ጋተ ቃንፃና፤ ኔኒ ታፐ ኤካርክ። ሄሳን ታኒ ታ ማቸ አሀ ሞጋና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | asay si7ishin Efroona, “Ta odeysa si7arki! Taani he gadiya gate qanxana; neeni taape ekarki. Hessan taani ta mache aha moogana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁሉም እየሰሙት፣ “የዕርሻውን ቦታ ዋጋ ልክፈል፤ እባክህን ተቀበለኝና ሬሳዬን ልቅበርበት” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁሉም እየሰሙ ዔፍሮንን “እባክህ አድምጠኝ፤ ቦታውን በሙሉ እገዛዋለሁ፤ እነሆ ዋጋውን ተቀበለኝና የሚስቴን አስከሬን እዚያ ወስጄ ልቅበር” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኤፍሮን ድማ እቶም ህዝቢ እታ ሃገር እናሰምዑ “በይዛኻ ስምዐኒ! ኣነ ዋጋ እታ ግራት ክህበካ ተቐበለኒ እሞ ሬሳይ ኣብኣ ኽቐብር” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዔፍሮን ድማ ንኣብርሃም፡ |