Genesis 23:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤፍሮን ድማ ኣብ መንጎ ደቂ ሄት ተቐመጠ። ኤፍሮን እቲ ሄታዊ ድማ ንኣብርሃም ደቂ ሄት ንዅሎም ናብ ኣፍ ደገ ከተማኡ ዝኣተዉ ክሰምዕዎ መለሰሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤፍሮንም በኬጢ ልጆች መካከል ተቀምጦ ነበር፤ የኬጢ ሰው ኤፍሮንም የኬጢ ልጆችና ወደ ከተማ የሚገቡ ሁሉ ሲሰሙ ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤፍሮንም በኬጢ ልጆች መካከል ተቀምጦ ነበር፤ የኬጢ ሰው ኤፍሮንም የኬጢ ልጆችና ወደ ከተማ የሚገቡ ሁሉ ሲሰሙ ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤፍሮንም በኬጢ ልጆች መካከል ተቀምጦ ነበር፥ የኬጢ ሰው ኤፍሮንም የኬጢ ልጆችና ወደ ከተማ የሚገቡ ሁሉ ሲሰሙ ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሂትያ ኤፍሮነ ሄ ዎደ ካታማ ፐንግያን ሺቄዳ ባረ አሳ ግዶን ኡቴዳ፤ ሂተቱ ኡባይ ስስሽን፥ አብራሃመዉ ያጌዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hiitiyaa Efiroone he wode katamaa penggiyaan shiik'eedda bare asaa giddon utteedda; Hiitetuu ubbay sisishshin, Abrahaamew yaageedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Efrooney katama pengen shiiqida ba asaa Hiiteta giddon dees; hessa gishshas Hiiteti wuri siyishin Abrahaames, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኤፍሮኔይ ካታማ ፔንጌን ሺቂዳ ባ ኣሳ ሂቴታ ጊዶን ዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሂቴቲ ዉሪ ሲዪሺን ኣብራሃሜስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህተ አድያ ኤፍሮን ሄ ዎደ ካታማ ፐንገን ሺቅዳ ባ አሳ ግዶን ኡትስ። ህተት ኡባይ ስእሽን፥ አብራሃመኮ ያግስ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hite addiya Efrooni he wode katama pengen shiiqida ba asa giddon uttis. Hiteti ubbay si7ishin, Abrahaameko yaagis; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኬጢያዊው ኤፍሮንም እዚያው መካከላቸው ተቀምጦ ስለ ነበር፣ ወደ ከተማው በር መግቢያ መጥተው የተሰበሰቡት ኬጢያውያን በሙሉ እየሰሙ ለአብርሃም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዔፍሮን ራሱ በከተማው በር አጠገብ በነበረው መሰብሰቢያ ስፍራ ከሌሎች ሒታውያን ጋር ተቀምጦ ነበር፤ ስለዚህ እዚያ የነበሩት ሰዎች ሁሉ እየሰሙ እንዲህ አለ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤፍሮን ድማ ኣብ ማእኸል ደቂ ኬጢ ኮፍ ኢሉ ነበረ። ንሱውን ኵሎም እቶም ደቂ ኸተማኡ፥ ደቂ ኬጢ፥ እናሰምዑ ንኣብርሃም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዔፍሮን ከኣ ኣብ ማእከል ደቂ ሔት ተቐሚጡ ነበረ። ዔፍሮን እቲ ሔታዊ ድማ ኣብ ኩሎም እቶም ብኣፍ ደገ ኸተማኡ ዝኣትው ደቂ ሔት እናሰምዑ ንኣብርሃም። |