Genesis 22:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብርሃም ንግሆ ተንሲኡ ንኣድጉ ሰቐለ፡ ክልተ ካብ ኣጉባዝኡን ንይስሃቅ ወዱን ሒዙ ድማ ነቲ ዚሓርር መስዋእቲ ዚኸውን ዕንጨይቲ መቐለ፡ ተንሲኡ ድማ ናብቲ ኣምላኽ ዝነገሮ ቦታ ከደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ር​ሃ​ምም በማ​ለዳ ተነ​ሥቶ አህ​ያ​ውን ጫነ፤ ሁለ​ቱ​ንም ሎሌ​ዎ​ቹ​ንና ልጁን ይስ​ሐ​ቅን ከእ​ርሱ ጋር ወሰደ፤ ዕን​ጨ​ት​ንም ለመ​ሥ​ዋ​ዕት ሰነ​ጠቀ፤ ተነ​ሥ​ቶም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወዳ​ለው ቦታ ሄደ፤ በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ቀን ደረሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብርሃምም በማለዳ ተነሥቶ አህያውን ጫነ፥ ሁለቱንም ሎሌዎቹንና ልጁን ይስሕቅን ከእርሱ ጋር ወሰደ፥ እንጨትንም ለመሥዋዕት ሰነጠቀ፤ ተነሥቶም እግዚአብሔር ወዳለው ቦታ ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በማግስቱም ጠዋት አብርሃም በማለዳ ተነሥቶ ለመሥዋዕት የሚሆን ዕንጨትን ቈረጠና በአህያው ላይ ጫነው፥ ከእርሱም ጋር ሁለቱን አገልጋዮቹን እና ልጁን ይስሕቅን ይዞ፥ እግዚአብሔር ወዳለው ቦታ ተነሥቶ ጉዞ ጀመረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎንተ ጋላስ አብራሃመ ጉራን ደንዲደ፥ ባረ ሀርያ ጫኔዳ፤ ባረ ቆማቱዋፐ ላኡዋነ ባረ ናኣ ይሳቃ ባረናና አኪደ፥ ጹግያ ያርሹዋ ም ጳልቂ አኪደ፥ ጾሳይ አዉ ኦዴዳ ሳኣ ባናዉ ደንዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wonttetsa gallassi Abrahaame guuran denddiide, bare hariyaa c'aaneedda; bare k'oomatuwaappe laa"uwaanne bare na'aa Yisaak'a barenana akkiide, s'uuggiyaa yarshshuwaa mitsaa p'alk'k'i akkiide, S'oossay aw odeedda sa'aa baanaw denddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wonteththa gallas Abrahaamey maalado wonttara dendidi hare caanides; ba aylletappe nam7atanne ba naa Yisaaqa banara ekkidi xuuggiza yarshos gidiza mith qeri ekkidi Xoossi izas yootidaso baanaas dendides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎንቴ ጋላስ ኣብራሃሜይ ማላዶ ዎንታራ ዴንዲዲ ሃሬ ጫኒዴስ፤ ባ ኣይሌታፔ ናምኣታኔ ባ ና ዪሳቃ ባናራ ኤኪዲ ጹጊዛ ያርሾስ ጊዲዛ ሚ ቄሪ ኤኪዲ ጾሲ ኢዛስ ዮቲዳሶ ባናስ ዴንዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎንተ ጋላስ አብራሃመይ ጉራ ደንድድ፥ ባ ሀርያ ጫንስ። ባ አይለታፐ ናምአታነ ባ ናአ ይሳቃ ባራ ኤክድ፥ ፁሳ ያርሹዋስ ግድያ ም ቀር ኤክድ፥ ፆሲ እያ በሲያ በሲ ባናዉ ደንድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wontetha gallas Abrahaamey guura dendidi, ba hariya caanis. Ba aylletape nam7atanne ba na7a Yisaaqa baara ekidi, xuussa yarshuwas gidiya mitha qeri ekidi, Xoossi iya bessiya bessi baanaw dendis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማግስቱም ጧት አብርሃም ማልዶ ተነሣ፤ አህያውን ጭኖ፣ ሁለት አገልጋዮቹንና ልጁን ይስሐቅን ይዞ፣ ለመሥዋዕት የሚበቃውን ዕንጨት ከቈረጠ በኋላ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ወዳመለከተው ቦታ ለመሄድ ጕዞውን ጀመረ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አብርሃም ጠዋት በማለዳ ተነሥቶ ለመሥዋዕቱ የሚሆን እንጨት ቈረጠና በአህያው ላይ ጫነው፤ ከእርሱ ጋር ልጁን ይስሐቅንና ሁለት አገልጋዮችን ይዞ እግዚአብሔር ወዳመለከተው ቦታ ለመሄድ ጒዞ ጀመረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንፅባሒቱ ድማ ኣብርሃም ኣንጊሁ ተሲኡ ኣድጉ ፀዓነ። ክልተ ኣገልገልቱን ወዱ ይስሓቅን ከዓ ምስኡ ወሰደ። ንመስዋእቲ ዝኸውን ዕንፀይቲ ፈሊፁ፥ ናብቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ቦታ ኸደ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጽብሒቱ ድማ ኣብርሃም ኣንጊሁ ተንሲኡ ኣድጉ ጸዒኑ ክልተ ግዙኣቱን ወዱ ይስሃቅን ምስኡ ወሰደ፡ ንዝሓርር መስዋእቲ ዝኸውን ዕጨይቲውን ፈለጸ፡ ተንሲኡ ድማ ናብታ ኣምላኽ ዝነገሮ ቦታ ኸደ።