Genesis 22:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብርሃም ንግሆ ተንሲኡ ንኣድጉ ሰቐለ፡ ክልተ ካብ ኣጉባዝኡን ንይስሃቅ ወዱን ሒዙ ድማ ነቲ ዚሓርር መስዋእቲ ዚኸውን ዕንጨይቲ መቐለ፡ ተንሲኡ ድማ ናብቲ ኣምላኽ ዝነገሮ ቦታ ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብርሃምም በማለዳ ተነሥቶ አህያውን ጫነ፤ ሁለቱንም ሎሌዎቹንና ልጁን ይስሐቅን ከእርሱ ጋር ወሰደ፤ ዕንጨትንም ለመሥዋዕት ሰነጠቀ፤ ተነሥቶም እግዚአብሔር ወዳለው ቦታ ሄደ፤ በሦስተኛውም ቀን ደረሰ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብርሃምም በማለዳ ተነሥቶ አህያውን ጫነ፥ ሁለቱንም ሎሌዎቹንና ልጁን ይስሕቅን ከእርሱ ጋር ወሰደ፥ እንጨትንም ለመሥዋዕት ሰነጠቀ፤ ተነሥቶም እግዚአብሔር ወዳለው ቦታ ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማግስቱም ጠዋት አብርሃም በማለዳ ተነሥቶ ለመሥዋዕት የሚሆን ዕንጨትን ቈረጠና በአህያው ላይ ጫነው፥ ከእርሱም ጋር ሁለቱን አገልጋዮቹን እና ልጁን ይስሕቅን ይዞ፥ እግዚአብሔር ወዳለው ቦታ ተነሥቶ ጉዞ ጀመረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንተ ጋላስ አብራሃመ ጉራን ደንዲደ፥ ባረ ሀርያ ጫኔዳ፤ ባረ ቆማቱዋፐ ላኡዋነ ባረ ናኣ ይሳቃ ባረናና አኪደ፥ ጹግያ ያርሹዋ ም ጳልቂ አኪደ፥ ጾሳይ አዉ ኦዴዳ ሳኣ ባናዉ ደንዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttetsa gallassi Abrahaame guuran denddiide, bare hariyaa c'aaneedda; bare k'oomatuwaappe laa"uwaanne bare na'aa Yisaak'a barenana akkiide, s'uuggiyaa yarshshuwaa mitsaa p'alk'k'i akkiide, S'oossay aw odeedda sa'aa baanaw denddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas Abrahaamey maalado wonttara dendidi hare caanides; ba aylletappe nam7atanne ba naa Yisaaqa banara ekkidi xuuggiza yarshos gidiza mith qeri ekkidi Xoossi izas yootidaso baanaas dendides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ኣብራሃሜይ ማላዶ ዎንታራ ዴንዲዲ ሃሬ ጫኒዴስ፤ ባ ኣይሌታፔ ናምኣታኔ ባ ና ዪሳቃ ባናራ ኤኪዲ ጹጊዛ ያርሾስ ጊዲዛ ሚ ቄሪ ኤኪዲ ጾሲ ኢዛስ ዮቲዳሶ ባናስ ዴንዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ጋላስ አብራሃመይ ጉራ ደንድድ፥ ባ ሀርያ ጫንስ። ባ አይለታፐ ናምአታነ ባ ናአ ይሳቃ ባራ ኤክድ፥ ፁሳ ያርሹዋስ ግድያ ም ቀር ኤክድ፥ ፆሲ እያ በሲያ በሲ ባናዉ ደንድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha gallas Abrahaamey guura dendidi, ba hariya caanis. Ba aylletape nam7atanne ba na7a Yisaaqa baara ekidi, xuussa yarshuwas gidiya mitha qeri ekidi, Xoossi iya bessiya bessi baanaw dendis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ጧት አብርሃም ማልዶ ተነሣ፤ አህያውን ጭኖ፣ ሁለት አገልጋዮቹንና ልጁን ይስሐቅን ይዞ፣ ለመሥዋዕት የሚበቃውን ዕንጨት ከቈረጠ በኋላ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ወዳመለከተው ቦታ ለመሄድ ጕዞውን ጀመረ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብርሃም ጠዋት በማለዳ ተነሥቶ ለመሥዋዕቱ የሚሆን እንጨት ቈረጠና በአህያው ላይ ጫነው፤ ከእርሱ ጋር ልጁን ይስሐቅንና ሁለት አገልጋዮችን ይዞ እግዚአብሔር ወዳመለከተው ቦታ ለመሄድ ጒዞ ጀመረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፅባሒቱ ድማ ኣብርሃም ኣንጊሁ ተሲኡ ኣድጉ ፀዓነ። ክልተ ኣገልገልቱን ወዱ ይስሓቅን ከዓ ምስኡ ወሰደ። ንመስዋእቲ ዝኸውን ዕንፀይቲ ፈሊፁ፥ ናብቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ቦታ ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጽብሒቱ ድማ ኣብርሃም ኣንጊሁ ተንሲኡ ኣድጉ ጸዒኑ ክልተ ግዙኣቱን ወዱ ይስሃቅን ምስኡ ወሰደ፡ ንዝሓርር መስዋእቲ ዝኸውን ዕጨይቲውን ፈለጸ፡ ተንሲኡ ድማ ናብታ ኣምላኽ ዝነገሮ ቦታ ኸደ። |