Genesis 22:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቤቱኤል ድማ ኣቦ ርብቃ ነበረ። እዞም ሸሞንተ ሚልካ ንናሆር ሓው ኣብርሃም ወለደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ባቱ​ኤ​ልም ርብ​ቃን ወለደ፤ ሚልካ ለአ​ብ​ር​ሃም ወን​ድም ለና​ኮር የወ​ለ​ደ​ች​ለት ስም​ንቱ ልጆች እነ​ዚህ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባቱኤልም ርብቃን ወለደ፤ እነዚህን ስምንቱን ሚልካ ለአብርሃም ወንድም ለናኮር ወለደች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በቱኤል ርብቃን ወለደ፤ ሚልካ እነዚህን ስምንት ልጆች ለአብርሃም ወንድም ለናኮር ወለደችለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋንታ ሀ ሆስፑን ናናካ ምልካ አብራሃመ እሻ ናኮራዉ የላዱ፤ ባቱኤል ርብቆ የሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawantta ha hosppun naanaakka Milkka Abrahaame ishaa Naakooraw yelaaddu; Baatu'eeli Ribik'o yeleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heyta he osppun naytakka Milka Abrahaame isha Naakoores yeladus; Baatu7eeli Irbiqa yelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄይታ ሄ ኦስፑን ናይታካ ሚልካ ኣብራሃሜ ኢሻ ናኮሬስ ዬላዱስ፤ ባቱኤሊ ኢርቢቃ ዬሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ሆስፑን ናይታ ምልካ አብራሃመ እሻ ናኮራስ የላሱ። ባቱኤል እርብቃ የልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha hospun nayta Milka Abrahaame isha Naakoras yelasu. Batu7eeli Irbiqa yelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባቱኤልም ርብቃን ወለደ። ሚልካ ለአብርሃም ወንድም ለናኮር የወለደችለት እነዚህ ስምንት ወንዶች ልጆች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በቱኤል ርብቃን ወለደ፤ ሚልካ እነዚህን ስምንት ልጆች ለአብርሃም ወንድም ለናኮር ወለደችለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ባቱኤል ንርብቃ ወለደ። ስለዙይ ሚልካ ንናኮር ሓው ኣብርሃም ሸሞንተ ደቂ ወለደትሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ቤቱኤል ድማ ንርብቃ ወለደ። እዚኣቶም ሾሞንቲኦም ሚልካ ንናሆር ፡ ሓው ኣብርሃም ወልደትሉ።