Genesis 22:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ሕጂ ነቲ እተፍቅሮ ሓደ ወድኻ ይስሃቅ ውሰዶ እሞ ናብ ምድሪ ሞርያ ኪድ። ኣብኡ ድማ ኣብ ሓደ ኻብቲ ዝነግረኩም ኣኽራን ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕርብዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የም​ት​ወ​ድ​ደ​ውን አንድ ልጅ​ህን ይስ​ሐ​ቅን ይዘህ ወደ ከፍ​ተ​ኛው ተራራ ሂድ፤ እኔም በም​ነ​ግ​ርህ በአ​ንድ ተራራ ላይ በዚያ መሥ​ዋ​ዕት አድ​ር​ገህ ሠዋው” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምትወደውን አንድ ልጅህን ይስሐቅን ይዘህ ወደ ሞሪያም ምድር ሂድ፤ እኔም በምነግርህ በአንድ ተራራ ላይ በዚያ መሥዋዕት አድርገህ ሠዋው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም፥ “የምትወደውን አንድ ልጅህን ይስሕቅን ይዘህ ወደ ሞሪያ ምድር ሂድ፥ እኔም በምነግርህ በአንድ ተራራ ላይ በዚያ መሥዋዕት አድርገህ ሠዋልኝ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ፥ “ኔን ሲቅያ ነ መጽ እት ናኣ ይሳቃ አካደ፥ ሞርያ ግያ ጋድያ ባ፤ ያን ታን ነዉ ኦድያ እት ደርያ ቦላን አ ጹግያ ያርሹዋ ኦደ ታዉ ያርሻ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay, «Neeni siik'iyaa ne mes's'i itti na'aa Yisaak'a akkaade, Mooriyaa giyaa gadiyaa ba; yan taani new odiyaa itti deriyaa bollan Aa s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsaade taw yarshsha» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi, «Neni siiqiza ne mexi issi naaza Yisaaqa ekkada Mooriya geetettiza biitta ba; baada heen tani nees bessiza issi zuma bollan iza xuugettiza yarsho ooththada taas yarsha» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ፥ «ኔኒ ሲቂዛ ኔ ሜጺ ኢሲ ናዛ ዪሳቃ ኤካዳ ሞሪያ ጌቴቲዛ ቢታ ባ፤ ባዳ ሄን ታኒ ኔስ ቤሲዛ ኢሲ ዙማ ቦላን ኢዛ ጹጌቲዛ ያርሾ ኦዳ ታስ ያርሻ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ፥ “ኔኒ ዶስያ ነ እስ ናአ ይሳቃ ኤካዳ፥ ሞርያ ቢታ ባ። ያን ታኒ ነና በሲያ እስ ደረ ቦላ እያ ፁሳ ያርሾ ኦዳ ታዉ ያርሻ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay, “Neeni dosiya ne issi na7a Yisaaqa ekada, Mooriya biitta ba. Yan taani nena bessiya issi dere bolla iya xuussa yarsho oothada taw yarsha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ፣ “የምትወድደውን አንዱን ልጅህን፣ ይስሐቅን ይዘህ ወደ ሞሪያ ምድር ሂድ፤ እኔ በማመለክትህ በአንዱ ተራራ ላይ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ ሠዋው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም “የምትወደውን አንድ ልጅህን ይስሐቅን ይዘህ ወደ ሞሪያ ምድር ሂድ፤ እዚያ በማሳይህ አንድ ኮረብታ ላይ እርሱን መሥዋዕት አድርገህ አቅርብልኝ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ “ነቲ እትፈትዎ ሓደ ወድኻ ይስሓቅ ሒዝካ፥ ናብ ምድሪ ሞሪያ ኺድ፤ ኣብኣ ድማ ኻብቲ ኣነ ዝነግረካ እምባታት ኣብ ሓደ፥ መስዋእቲ ጌርካ ሰውአለይ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣር ነቲ እትፈትዎ ሓደ ወድኻ ይስሃቅ ውሰዶ እሞ ናብ ምድሪ ሞርያ ኺድ፡ ኣብኣ ድማ ኣብ ሓደ ኻብቲ ኣነ ዝነግረካ ኣኽራን ንዚሓርር መስዋእቲ ሰኣዮ በለ።