Genesis 22:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምዚ ድማ በሎ፦ እዚ ነገር እዚ ስለ ዝገበርካ፡ ነቲ እንኮ ወድኻ ስለ ዘይሓዝካዮ፡ ብገዛእ ርእሰይ መሓልኩ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በራሴ ማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድ​ር​ገ​ሃ​ልና፥ ለም​ት​ወ​ድ​ደው ልጅ​ህም ከእኔ አል​ራ​ራ​ህ​ምና መባ​ረ​ክን እባ​ር​ክ​ሃ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለው። እግዚአብሔር። በራሴ ማልሁ ይላል፤ ይህን ነገር አድርገሃልና፥ አንድ ልጅህንም አልከለከልህምና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አለው፦ “ጌታ፥ በራሴ እምላለሁ፥ ይላል፤ ምክንያቱም ይህን ነገር አድርገሃልና፥ አንድ ልጅህንም አልከለከልከኝምና፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “መና ጎዳይ፥ ‘ሀዋዳን ያጋደ ነዉ ታን ታ ሁጲያን ጫቃይ፤ ኔን ሀዋ ኦዳ ድራዉነ ነ መጽ እት ናኣካ ታና ድጋቤና ድራዉ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Med'ina Goday, ‹Hawaadan yaagaade new taani ta huup'iyaan c'aak'k'ay; neeni hawaa ootseedda dirawunne ne mes's'i itti na'aakka taana diggabeenna diraw,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Tani nees tanan caaqqays; neni hayssa ooththida gishshas ne mexi issi naazakka tana diggontta gishshas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ታኒ ኔስ ታናን ጫቃይስ፤ ኔኒ ሃይሳ ኦዳ ጊሻስ ኔ ሜጺ ኢሲ ናዛካ ታና ዲጎንታ ጊሻስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ጎዳይ፥ ሀይሳዳ ጋዳ ታኒ ታ ሁጰን ነዉ ጫቃይስ፤ ኔኒ ሀይሳ ኦዳ ግሾነ ነ እስ ናኣ ታና ድጎና ግሾ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani Goday, haysada gada taani ta huuphen new caaqayis; neeni haysa oothida gishonne ne issi na7aa tana diggona gisho,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም አለው፤ “ እግዚአብሔርም (ያህዌ) በራሴ ማልሁ አለ፤ አንዱን ልጅህን ለእኔ ለመስጠት አልሳሳህምና፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እግዚአብሔር ‘ብዙ በረከት እንደምሰጥህ በራሴ ስም እምላለሁ’ ይላል፤ ይህን ስላደረግህና አንድ ልጅህንም ለእኔ ለመስጠት ስላልተቈጠብክ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብርእሰይ እምሕል ኣለኹ፤ ይብል እግዚኣብሄር፤ ነዝ ነገር እዙይ ስለ ዝገበርካ፥ ንወድኻ፥ ነቲ ሓደ ወድኻ እኳ ስለ ዘይከላእኻኒ፥
Amharic Tigrinya 2011 ብርእሰይ መሓልኩ ይብል እግዚኣብሄር፡ እኒ ነገርዚ ኻብ እትገብር፡ ነቲ ሓደ ውሉድካውን፡ ካብ ዘይትኸልእ።