Genesis 22:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብርሃም ነታ ቦታ እዚኣ፡ እግዚኣብሄር ይሬ፡ ኢሉ ሰመያ። ክሳብ ሎሚ ከም ዝተባህለ፥ ኣብ ከረን እግዚኣብሄር ክቐርብ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አብ​ር​ሃ​ምም ዛሬ በዚህ ተራራ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፈጽሞ ታየኝ ሲል ያን ቦታ “ራእየ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር” ብሎ ጠራው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አብርሃምም ያንን ቦታ ያህዌ ይርኤ ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም ድረስ በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል ይባላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም አብርሃም ያንን ቦታ “ጌታ ያዘጋጃል (ያህዌ ይርኤ)” ብሎ ሰየመው፤ ዛሬም ቢሆን ሰዎች “ጌታ በተራራው ላይ ያዘጋጃል” ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ አብራሃመ፥ “መና ጎዳይ እማና” ያጊደ ሄ ሳኣ ሱንዳ፤ ሀቼ ጋካናስካ፥ “መና ጎዳ ደርያን እመታና” ጌተቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw Abrahaame, «Med'ina Goday immana» yaagiide he sa'aa suntseedda; hachche gakkanaasikka, «Med'inaa Godaa deriyaan imettana» geetettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Abrahaamey he sohoza, «GODAY immizaso» gi sunththides; hach gakkanaaska he sohozi, «GODAY zuma bollan immana» geetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣብራሃሜይ ሄ ሶሆዛ፥ «ጎዳይ ኢሚዛሶ» ጊ ሱንዴስ፤ ሃች ጋካናስካ ሄ ሶሆዚ፥ «ጎዳይ ዙማ ቦላን ኢማና» ጌቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ አብራሃመይ፥ “ጎዳይ እማና” ግድ ሄ በሳ ሱንስ። ሀች ጋካናስ ሄስ፥ “ጎዳ ዙማ ቦላ እመታና” ጌተቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Abrahaamey, “Goday immana” gidi he bessa sunthis. Hachi gakanaw hessi, “Godaa zuma bolla imetana” geetetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህም የተነሣ አብርሃም የዚያን ስፍራ ስም፣ “ እግዚአብሔር ያዘጋጃል (ያህዌ ይርኤ) ” ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም ድረስ፣ “ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ተራራ ላይ ይዘጋጃል” ይባላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አብርሃም ያንን ቦታ “እግዚአብሔር ያዘጋጃል” ብሎ ሰየመው፤ ዛሬም ቢሆን ሰዎች “እግዚአብሔር በተራራው ላይ ያዘጋጃል” ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብርሃም ከዓ ነቲ ቦታ እቱይ “እግዚኣብሄር ከዳሉ እዩ” ኢሉ ሰመዮ። ክሳዕ ሎሚ “ኣብቲ እምባ እግዚኣብሄር፥ ከዳሉ እዩ” ይበሃል።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብርሃም ከኣ ስም እታ ቦታ እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ይርኢ፡ ኢሉ ኣውጽኣላ። ንሱ እቲ ኽሳዕ ሎሚ ኣብ ከረን እግዚኣብሄር ይሕለ፡ ዚብሀል ዘሎ እዩ።