Genesis 22:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብርሃም ነታ ቦታ እዚኣ፡ እግዚኣብሄር ይሬ፡ ኢሉ ሰመያ። ክሳብ ሎሚ ከም ዝተባህለ፥ ኣብ ከረን እግዚኣብሄር ክቐርብ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብርሃምም ዛሬ በዚህ ተራራ እግዚአብሔር ፈጽሞ ታየኝ ሲል ያን ቦታ “ራእየ እግዚአብሔር” ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብርሃምም ያንን ቦታ ያህዌ ይርኤ ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም ድረስ በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል ይባላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም አብርሃም ያንን ቦታ “ጌታ ያዘጋጃል (ያህዌ ይርኤ)” ብሎ ሰየመው፤ ዛሬም ቢሆን ሰዎች “ጌታ በተራራው ላይ ያዘጋጃል” ይላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ አብራሃመ፥ “መና ጎዳይ እማና” ያጊደ ሄ ሳኣ ሱንዳ፤ ሀቼ ጋካናስካ፥ “መና ጎዳ ደርያን እመታና” ጌተቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw Abrahaame, «Med'ina Goday immana» yaagiide he sa'aa suntseedda; hachche gakkanaasikka, «Med'inaa Godaa deriyaan imettana» geetettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Abrahaamey he sohoza, «GODAY immizaso» gi sunththides; hach gakkanaaska he sohozi, «GODAY zuma bollan immana» geetettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣብራሃሜይ ሄ ሶሆዛ፥ «ጎዳይ ኢሚዛሶ» ጊ ሱንዴስ፤ ሃች ጋካናስካ ሄ ሶሆዚ፥ «ጎዳይ ዙማ ቦላን ኢማና» ጌቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ አብራሃመይ፥ “ጎዳይ እማና” ግድ ሄ በሳ ሱንስ። ሀች ጋካናስ ሄስ፥ “ጎዳ ዙማ ቦላ እመታና” ጌተቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Abrahaamey, “Goday immana” gidi he bessa sunthis. Hachi gakanaw hessi, “Godaa zuma bolla imetana” geetetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም የተነሣ አብርሃም የዚያን ስፍራ ስም፣ “ እግዚአብሔር ያዘጋጃል (ያህዌ ይርኤ) ” ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም ድረስ፣ “ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ተራራ ላይ ይዘጋጃል” ይባላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብርሃም ያንን ቦታ “እግዚአብሔር ያዘጋጃል” ብሎ ሰየመው፤ ዛሬም ቢሆን ሰዎች “እግዚአብሔር በተራራው ላይ ያዘጋጃል” ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብርሃም ከዓ ነቲ ቦታ እቱይ “እግዚኣብሄር ከዳሉ እዩ” ኢሉ ሰመዮ። ክሳዕ ሎሚ “ኣብቲ እምባ እግዚኣብሄር፥ ከዳሉ እዩ” ይበሃል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብርሃም ከኣ ስም እታ ቦታ እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ይርኢ፡ ኢሉ ኣውጽኣላ። ንሱ እቲ ኽሳዕ ሎሚ ኣብ ከረን እግዚኣብሄር ይሕለ፡ ዚብሀል ዘሎ እዩ። |