Genesis 22:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪ እዚ ኣምላኽ ንኣብርሃም ፈቲኑ በሎ፦ ኣብርሃም! ንሱ ድማ እንሆ፡ እንሆ፡ በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእነዚህም ነገሮች በኋላ እንዲህ ሆነ። እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው፤ እንዲህም አለው፥ “አብርሃም! አብርሃም ሆይ፥” እርሱም፥ “እነሆ፥ አለሁ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእነዚህም ነገሮች በኋላ እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው፥ እንዲህም አለው። አብርሃም ሆይ። አብርሃምም። እነሆ፥ አለሁ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእነዚህም ነገሮች በኋላ እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው፥ “አብርሃም!” ብሎ ጠራው፤ አብርሃምም፥ “እነሆ፥ አለሁኝ!” ብሎ መለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ስሚደ፥ ጾሳይ አብራሃማ ፓጬዳ፤ እ አ፥ “አብራሃሜ” ያጊደ ጼሴዳ። እ፥ “አቤ” ያጊደ ኮዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe simmiide, S'oossay Abrahaama paac'c'eedda; I Aa, «Abrahaamee» yaagiide s'eeseedda. I, «Abee» yaagiide koyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Xoossi Abrahaame paaccides; Xoossi, «Abrahaamee!» gi xeygiin Abrahaamey, «Yee!» gi koyides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጾሲ ኣብራሃሜ ፓጪዴስ፤ ጾሲ፥ «ኣብራሃሜ!» ጊ ጼይጊን ኣብራሃሜይ፥ «ዬ!» ጊ ኮዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ፆሳይ አብራሃመ ፓጭስ፤ እ እያ፥ “አብራሃመ” ያግድ ፄግስ። እ፥ “ዬ” ግድ ኮይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Xoossay Abrahaame paacis; iya, “Abrahaame” yaagidi xeegis. I, “Yee” gidi koyis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ ሁሉ በኋላ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) አብርሃምን ፈተነው፤ “አብርሃም!” አለው። እርሱም “አቤቱ አለሁ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ ሁሉ ነገር በኋላ እግዚአብሔር አብርሃምን ፈተነው፤ እግዚአብሔርም “አብርሃም!” ብሎ ጠራው፤ አብርሃምም “እነሆ፥ አለሁኝ!” ብሎ መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ እግዚኣብሄር ንኣብርሃም ፈተኖ፦ “ኣብርሃም” ኢሉውን ፀውዖ። ኣብርሃም ከዓ “እኒሀኹ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ነገርዚ ኸኣ ኾነ፡ ኣምላኽ ንኣብርሃም መከሮ በሎውን፡ ኣብርሃም፡ ንሱ ኽኣ እኔኹ በለ። |