Genesis 21:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳ ድማ፡ ንሳራ ነቶም ቈልዑ ከተጥብዎም ከም ዘለዋ ንኣብርሃም መን ምነገሮ፧ ኣብ እርጋኑ ወዲ ወሊደሉ እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም ሣራ “በእ​ር​ጅ​ናዋ የወ​ለ​ደ​ች​ውን ሕፃን እን​ድ​ታ​ጠባ ለአ​ብ​ር​ሃም ማን በነ​ገ​ረው?” አለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም። ሣራ ልጆችን እንድታጠባ ለአብርሃም ማን በነገረው? በእርጅናው ልጅን ወልጄለታለሁና አለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞም፦ “ሣራ ልጆችን እንድታጠባ ለአብርሃም ማን በነገረው? በእርጅናው ልጅን ወልጄለታለሁና” አለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ሳራ፥ “አብራሃመዉ ሳራ ናኣ ንና ጌዳዌ ኦኔ? ግዶፐነ ታን ሀእ አዉ እ ጭሜዳ ዎድያን ናኣ የላድ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Saara, «Abrahaamew Saara na'aa d'antsana geeddawe oonee? Gidooppenne taani ha"i aw I c'imeedda wodiyaan na'aa yelaad» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka Saaray, «Abrahaames Saaray naa yelananne dhanththana giidi qoppiday oonee? Gidikkoka tani ha7i izas izi cimmida woden naa yeladis» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ሳራይ፥ «ኣብራሃሜስ ሳራይ ና ዬላናኔ ንና ጊዲ ቆፒዳይ ኦኔ? ጊዲኮካ ታኒ ሃኢ ኢዛስ ኢዚ ጪሚዳ ዎዴን ና ዬላዲስ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስካ ሳራ፥ “ሳራ አብራሃመስ ናአ የላዳ ንና ግዳይ ኦኔ? ግድኮካ ታኒ ሀእ እያዉ እ ጭምዳ ዎደ ናአ የላስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassika Saara, “Saara Abrahaames na7a yelada dhanthana giday oonee? Gidikoka taani ha7i iyaw I cimida wode na7a yelas” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም፣ “ለመሆኑ፣ ‘ሣራ ልጆች ታጠባለች’ ብሎ ለአብርሃም ማን ተናግሮት ያውቅ ነበር? ይኸው በስተርጅናው ወንድ ልጅ ወለድሁለት” አለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀጥላም “ ‘ሣራ ለአብርሃም ልጅ ወልዳ ታጠባለች’ ብሎ የሚናገር ከቶ ማን ነበር? አሁን ግን እነሆ በእርጅናው ዘመን ወንድ ልጅ ወለድኩለት” አለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መሊሳውን “ሳራ ቘልዓ ኸም እተጥቡ፥ ንኣብርሃም መን ምነገሮ? ኣብ እርግናኡ ንኣብርሃም ወሊደሉ እየሞ” በለት።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ እርግናኡ ወዲ ወለደሉ እየ እሞ፡ ሳራ ቖልዓ ተጥቡ ሽም ዘላስ፡ ንኣብርሃም መን ምነገሮ ድማ በለት።