Genesis 21:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ብኤርሸባ ድማ ኪዳን ኣተዉ፣ ኣቢሜሌክን ፊኮል ኣዛዚ ሰራዊቱን ተንሲኦም ናብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ተመልሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዐዘቅተ መሐላ አጠገብም ቃል ኪዳንን አደረጉ። አቤሜሌክና ሚዜው አኮዞት፥ የሠራዊቱ አለቃ ፋኮልም ተነሥተው ወደ ፍልስጥኤም ምድር ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቤርሳቤህም ቃል ኪዳንን አደረጉ። አቢሜሌክና የሙሽራው ወዳጅ አኮዘት የሠራዊቱ አለቃ ፊኮልም ተነሥተው ወደ ፍልስጥኤም ምድር ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቤርሳቤህም ቃል ኪዳንን አደረጉ። አቢሜሌክና የሙሽራው ወዳጅ አኮዘት የሠራዊቱ አለቃ ፊኮልም ተነሥተው ወደ ፍልስጥኤም ምድር ተመለሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በርሳበሄን ጫቁዋ ጫቀቴዳዋፐ ጉየ፥ አብመሌከነ አ ዎታዳራቱ ካፑዋ ፕኮል ደንዲደ፥ ፕልስጼማ ቢታ ስሜድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Berssaabehen c'aak'uwaa c'aak'k'eteeddawaappe guyye, Abimeleekenne Aa wotaadaratuu kaappuwaa Pikooli denddiide, Pilss's'eema biittaa simmeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bersaabehen caaqo caaqettidayssafe guye Abimelekkeynne iza wottadarata halaqa Pikooley dendidi Filisxeeme biitta simmida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤርሳቤሄን ጫቆ ጫቄቲዳይሳፌ ጉዬ ኣቢሜሌኬይኔ ኢዛ ዎታዳራታ ሃላቃ ፒኮሌይ ዴንዲዲ ፊሊስጼሜ ቢታ ሲሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | በርሳበን ጫቁዋ ጫቅዳፐ ጉየ፥ አብመለከይነ እያ ቶራ ሞጮናይ ፍኮል ደንድድ፥ ፍልስፄመ ቢታ ስምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Barsaaben caaquwa caaqidaape guye, Abimelekeynne iya toora moconay Fikooli dendidi, Filisxeeme biitta simmidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በቤርሳቤህ የስምምነት ውል ካደረጉ በኋላ፣ አቢሜሌክና የሰራዊቱ አለቃ ፊኮል ወደ ፍልስጥኤማውያን ምድር ተመለሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ስምምነት በቤርሳቤህ ካደረጉ በኋላ አቤሜሌክና የሠራዊቱ አለቃ ፊኮል ወደ ፍልስጥኤም ምድር ተመለሱ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቤርሳቤህ ኸዓ ኺዳን ተኣታተዉ። ኣቢሜሌክ ድማ ምስ ኣኮዘት ሓለቓ መጓሰኡን፥ ምስ ፊኮል ሓለቓ ሰራዊቱን፥ ናብ ምድሪ ፍልስጥኤማውያን ተመለሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ብኤርሸባዕ ከኣ ኪዳን ተኣታታው፡ ኣቢሜሌክ ድማ ተንሲኣኡ ምስ ፊኮል፡ ሓለቃ ሰራዊቱ፡ ናብ ምድር ፍልስጥኤማውያን ተመልሱ። |