Genesis 21:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ድምጺ እቲ ወዲ ሰምዐ። መልኣኽ እግዚኣብሔር ድማ ካብ ሰማይ ናብ ኣጋር ጸዊዑ ከምዚ በላ፥ ኣጋር እንታይ እዩ ዘጋጠመኪ? ኣይትፍራሕ፤ ኣምላኽ ድምጺ ወዲ ኣብ ዘለዎ ሰሚዕዎ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሕ​ፃ​ኑን ጩኸት ሰማ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም መል​አክ ከሰ​ማይ አጋ​ርን እን​ዲህ ሲል ጠራት፥ “አጋር ሆይ፥ ምን ሆንሽ? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የል​ጅ​ሽን ድምፅ ባለ​በት ስፍራ ሰም​ቶ​አ​ልና አት​ፍሪ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም የብላቴናውን ድምፅ ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ ከሰማይ አጋርን እንዲህ ሲል ጠራት። አጋር ሆይ፥ ምን ሆንሽ? እግዚአብሔር የብላቴናውን ድምፅ ባለበት ስፍራ ሰምቶአልና አትፍሪ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም የብላቴናውን ድምፅ ሰማ፥ የእግዚአብሔርም መልአክ ከሰማይ አጋርን እንዲህ ሲል ጠራት፦ “አጋር ሆይ፥ ምን ሆንሽ? እግዚአብሔር የብላቴናውን ድምፅ ባለበት ስፍራ ሰምቶአልና አትፍሪ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ ናኣ ዋሱዋ ስሴዳ፤ ጾሳ ኪታንቻይ አጋሮ ሳሉዋፐ ጼሲደ፥ “አጋሬ፥ ዋናዲ? ጾሳይ ናአይ ግሴዳ ሳኣን ዋስያዋ ስሴዳ ድራዉ ያዮፓ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay na'aa waasuwaa siseedda; S'oossaa kiitanchchay Aggaaro saluwaappe s'eesiide, «Aggaaree, waanaaddii? S'oossay na'ay giseedda sa'aan waassiyaawaa siseedda diraw yayyoppa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xoossi naaza waaso siyides; saloppe Xoossa kiitanchchay Aggaaro xeygidi, «Aggaaree! Waanadii? Xoossi naazi ichchidason yeekkizayssa siyida gishshas babbofa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾሲ ናዛ ዋሶ ሲዪዴስ፤ ሳሎፔ ጾሳ ኪታንቻይ ኣጋሮ ጼይጊዲ፥ «ኣጋሬ! ዋናዲ? ጾሲ ናዚ ኢቺዳሶን ዬኪዛይሳ ሲዪዳ ጊሻስ ባቦፋ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ ናአ ዋሱዋ ስእስ። ፆሳ ኪታንቾይ አጋሮ ሳሎፐ ፄግድ፥ “አጋረ፥ ዋናዲ? ፆሳይ ናአ ዬሁዋ ስእዳ ግሾ ባቦፋ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay na7a waasuwa si7is. Xoossa kiitanchoy Aggaaro salope xeegidi, “Aggaare, waanadii? Xoossay na7a yeehuwa si7ida gisho babofa;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) የልጁን ጩኸት ሰማ። የእግዚአብሔር (ኤሎሂም) መልአክ ከሰማይ አጋርን እንዲህ አላት፤ “አጋር ሆይ፤ ምን ሆነሻል? ልጅሽ ከተኛበት ሲያለቅስ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሰምቶታል፤ ስለዚህ አትፍሪ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ልጁ ምርር ብሎ ሲያለቅስ ሰማ፤ የእግዚአብሔርም መልአክ ከሰማይ አጋርን “አጋር ሆይ፤ የምትጨነቂበት ነገር ምንድን ነው? እግዚአብሔር የልጁን ለቅሶ ሰምቶአልና አይዞሽ አትፍሪ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣምላኽ ከዓ ድምፂ እቲ ቘልዓ ሰምዐ። መልኣኽ እግዚኣብሄር ድማ ኻብ ሰማይ ወሪዱ ንኣጋር “ኣጋር፥ እንታይ ኴንኪ ኢኺ? እግዚኣብሄር ድምፂ እቲ ቘልዓ ኣብታ ዘለዋ እንተሎ ሰሚዕዎ እዩ እሞ፥ ኣይትፍርሒ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ከኣ ድምጺ እቲ ቖልዓ ሰምዔ። መልኣኽ ኣምላኽ ድማ ንኣጋር ካብ ሰማይ ጸዊዑ፡ ኣጋር እንታይ ኳንኪ ኢኺ፡ ኣምላኽ ድምጺ እቲ ቖልዓ ኣብታ ዘለዋ ኸሎ ሰሚዕው እዩ እሞ ኣይትርሂ።