Genesis 21:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ንኣብርሃም፡ ብሰሪ ወድን ብሰንኪ ባርያኻን ኣብ ኣዒንትኻ ሕማቕ ኣይትፍቀድ። ኣብ ኩሉ እቲ ሳራ ዝነገረትኩም ድምጻ ስምዑ፤ ዘርእኻ ብይስሃቅ ኪጽዋዕ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አብ​ር​ሃ​ምን አለው፥ “ስለ​ዚች አገ​ል​ጋ​ይ​ህና ስለ ሕፃኑ አት​ዘን፤ ሣራም የም​ት​ነ​ግ​ር​ህን ቃል ሁሉ ስማ፤ በይ​ስ​ሐቅ ዘር ይጠ​ራ​ል​ሃ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው። ስለ ባሪያህና ስለ ብላቴናው አትዘን፤ ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ፤ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው “ስለ ባርያህና ስለ ብላቴናው አትዘን፥ ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ፥ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ጾሳይ አብራሃመ፥ “ናአዉነ ነ አይላትዉ ሎይ መቶቶፓ፤ ሳራ ነዉ ኦድያዋ ኡባ ስሳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ነ ዘረይ ይሳቃ ባጋና ጼሰታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin S'oossay Abrahaame, «Na'awunne ne ayilatiw loytsa metoottoppa; Saara new odiyaawaa ubbaa sisa; ayaw gooppe, ne zeretsay Yisaak'a baggana s'eesettanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Xoossi Abrahaame, «Ne zereththay Yisaaqa baggara xeygettanayssa gishshas aylley gishshassinne izi naaza gishshas daro metotoppa; Saaray nees yootizayssa ubbaa siya.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጾሲ ኣብራሃሜ፥ «ኔ ዜሬይ ዪሳቃ ባጋራ ጼይጌታናይሳ ጊሻስ ኣይሌይ ጊሻሲኔ ኢዚ ናዛ ጊሻስ ዳሮ ሜቶቶፓ፤ ሳራይ ኔስ ዮቲዛይሳ ኡባ ሲያ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ፆሳይ አብራሃመ፥ “ነ ኮቻይ ይሳቃ ባጋራ ፄገታና ግሾ ነ ናኣስነ ነ አይሌስ ዳሮ መቶቶፓ፤ ሳራ ነዉ ኦድያባ ኡባ ስአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Xoossay Abrahaame, “Ne kochay Yisaaqa baggara xeegetana gisho ne na7aasinne ne ayllees daro metootopa; Saara new odiyaba ubba si7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “ስለ ልጁም ሆነ ስለ አገልጋይህ ሐሳብ አይግባህ፤ ዘር የሚጠራልህ በይስሐቅ በኩል ስለሆነ፣ ሣራ የምትልህን ሁሉ ስማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ግን አብርሃምን “ስለ ልጁና ስለ አገልጋይቱ ስለ አጋር አትጨነቅ፤ ዘር የሚወጣልህ በይስሐቅ በኩል ስለ ሆነ ሣራ የምትልህን ሁሉ አድርግ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንኣብርሃም “ስለ ባርያኻን ስለ እቲ ህፃንን ኣይትጨነቕ፤ ብይስሓቅ እዩ ዘርኢ ዝስመየልካ እሞ፥ ንዅሉ እቲ ሳራ እትብለካ ስምዓዮ፤
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ድማ ንኣብርሃም ብናይ እዚ ወድን ብናይ እዛ ባርያኻን ክፋእ ኮይኑ ኣይርኤኻ። ብይስሃቅ እዩ ዘርኢ ዘጽውዓልካ እሞ ብኹሉ ንሳራ እትብለካ ዘላ ቓላ ስማዕ።