Genesis 21:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ንኣብርሃም፡ ብሰሪ ወድን ብሰንኪ ባርያኻን ኣብ ኣዒንትኻ ሕማቕ ኣይትፍቀድ። ኣብ ኩሉ እቲ ሳራ ዝነገረትኩም ድምጻ ስምዑ፤ ዘርእኻ ብይስሃቅ ኪጽዋዕ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው፥ “ስለዚች አገልጋይህና ስለ ሕፃኑ አትዘን፤ ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ፤ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው። ስለ ባሪያህና ስለ ብላቴናው አትዘን፤ ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ፤ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው “ስለ ባርያህና ስለ ብላቴናው አትዘን፥ ሣራም የምትነግርህን ቃል ሁሉ ስማ፥ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ጾሳይ አብራሃመ፥ “ናአዉነ ነ አይላትዉ ሎይ መቶቶፓ፤ ሳራ ነዉ ኦድያዋ ኡባ ስሳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ነ ዘረይ ይሳቃ ባጋና ጼሰታናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin S'oossay Abrahaame, «Na'awunne ne ayilatiw loytsa metoottoppa; Saara new odiyaawaa ubbaa sisa; ayaw gooppe, ne zeretsay Yisaak'a baggana s'eesettanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Xoossi Abrahaame, «Ne zereththay Yisaaqa baggara xeygettanayssa gishshas aylley gishshassinne izi naaza gishshas daro metotoppa; Saaray nees yootizayssa ubbaa siya. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጾሲ ኣብራሃሜ፥ «ኔ ዜሬይ ዪሳቃ ባጋራ ጼይጌታናይሳ ጊሻስ ኣይሌይ ጊሻሲኔ ኢዚ ናዛ ጊሻስ ዳሮ ሜቶቶፓ፤ ሳራይ ኔስ ዮቲዛይሳ ኡባ ሲያ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ፆሳይ አብራሃመ፥ “ነ ኮቻይ ይሳቃ ባጋራ ፄገታና ግሾ ነ ናኣስነ ነ አይሌስ ዳሮ መቶቶፓ፤ ሳራ ነዉ ኦድያባ ኡባ ስአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Xoossay Abrahaame, “Ne kochay Yisaaqa baggara xeegetana gisho ne na7aasinne ne ayllees daro metootopa; Saara new odiyaba ubba si7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “ስለ ልጁም ሆነ ስለ አገልጋይህ ሐሳብ አይግባህ፤ ዘር የሚጠራልህ በይስሐቅ በኩል ስለሆነ፣ ሣራ የምትልህን ሁሉ ስማ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ግን አብርሃምን “ስለ ልጁና ስለ አገልጋይቱ ስለ አጋር አትጨነቅ፤ ዘር የሚወጣልህ በይስሐቅ በኩል ስለ ሆነ ሣራ የምትልህን ሁሉ አድርግ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንኣብርሃም “ስለ ባርያኻን ስለ እቲ ህፃንን ኣይትጨነቕ፤ ብይስሓቅ እዩ ዘርኢ ዝስመየልካ እሞ፥ ንዅሉ እቲ ሳራ እትብለካ ስምዓዮ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ድማ ንኣብርሃም ብናይ እዚ ወድን ብናይ እዛ ባርያኻን ክፋእ ኮይኑ ኣይርኤኻ። ብይስሃቅ እዩ ዘርኢ ዘጽውዓልካ እሞ ብኹሉ ንሳራ እትብለካ ዘላ ቓላ ስማዕ። |