Genesis 20:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ኣቢሜሌክ ኣንጊሁ ተንሲኡ ንዅሎም ገላዉኡ ጸዊዑ እዚ ዅሉ ኣብ ኣእዛኖም ነገሮም፣ እቶም ሰብኡት ድማ ኣዝዮም ፈርሁ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሜ​ሌ​ክም በጥ​ዋት ተነሣ፤ ብላ​ቴ​ኖ​ቹ​ንም ሁሉ ጠራ፤ ይህ​ንም ነገር ሁሉ በጆ​ሮ​አ​ቸው ተና​ገረ፤ ቤተ ሰዎ​ቹም ሁሉ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን እጅግ ፈሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቢሜሌክም በነገታው ማለደ፥ ባሪያዎቹንም ሁሉ ጠራ፥ ይህንንም ነገር ሁሉ በጆሮአቸው ተናገረ፤ ሰዎቹም እጅግ ፈሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቢሜሌክም በነገታው ማልዶ ተነሣ፥ ባለሟሎቹንም ሁሉ ጠርቶ የሆነውን ነገር ሁሉ ነገራቸው፥ ሰዎቹም እጅግ ደነገጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አብመሌክ ዎንተ ጋላስ ዎንታ ባረ ካዉተ ካፓቱዋ ኡባ ጼሴዳ፤ ሀ የዉዋ ኡባ ኡንቱንቶ ኦድና፥ ኡንቱንቱ ሎይ ዳሮ ያዬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abimeleeki wonttetsa gallassi wontta bare kawutetsaa kaappatuwaa ubbaa s'eeseedda; ha yewuwaa ubbaa unttunttoo odina, unttunttu loytsi daro yayyeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abimelekkey wonteththa gallas maalado ba kawoteththan diza shuumeta ubbaa xeygidi ha yo7oza ubbaa isttas yootiin istti keehi babbida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቢሜሌኬይ ዎንቴ ጋላስ ማላዶ ባ ካዎቴን ዲዛ ሹሜታ ኡባ ጼይጊዲ ሃ ዮኦዛ ኡባ ኢስታስ ዮቲን ኢስቲ ኬሂ ባቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አብመለከይ ዎንተ ጋላስ ዳሮ ጉራ ባ ሞርናታ ባኮ ፄግስ። ሄ ሀንዳባ ኡባ ኤንታዉ ኦድን ኤንቲ ዳሮ ባብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abimelekey wontetha gallas daro guura ba moorinnata baako xeegis. He hanidaba ubba entaw odin enti daro babidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በማግስቱም ማለዳ፣ አቢሜሌክ ሹማምቱን ሁሉ ጠርቶ፣ የሆነውን ሁሉ ነገራቸው፤ እነርሱም ታላቅ ፍርሀት ዐደረባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በማግስቱ ጠዋት በማለዳ አቤሜሌክ ባለሟሎቹን ጠርቶ የሆነውን ነገር ሁሉ በተረከላቸው ጊዜ ደነገጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢሜሌክ ንፅባሒቱ ኣንጊሁ ተስአ፤ ንዅሎም መኳንንቱ ፀዊዑ ድማ ነዝ ዅሉ ነገር ነገሮም። እቶም ሰባት ከዓ የመና ፈርሑ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢሜሌክ ንጽብሒቱ ኣንጊሁ ተንስኤ፡ ንኹሎም ገላውኡ ጸዊዑ እዚ ነግርዚ ኹሉ ኣዘንተወሎም። እቶም ሰባት ከኣ ኣዝዮም ፈርሁ።