Genesis 20:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኣቢሜሌክ ኣንጊሁ ተንሲኡ ንዅሎም ገላዉኡ ጸዊዑ እዚ ዅሉ ኣብ ኣእዛኖም ነገሮም፣ እቶም ሰብኡት ድማ ኣዝዮም ፈርሁ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሜሌክም በጥዋት ተነሣ፤ ብላቴኖቹንም ሁሉ ጠራ፤ ይህንም ነገር ሁሉ በጆሮአቸው ተናገረ፤ ቤተ ሰዎቹም ሁሉ እግዚአብሔርን እጅግ ፈሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቢሜሌክም በነገታው ማለደ፥ ባሪያዎቹንም ሁሉ ጠራ፥ ይህንንም ነገር ሁሉ በጆሮአቸው ተናገረ፤ ሰዎቹም እጅግ ፈሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቢሜሌክም በነገታው ማልዶ ተነሣ፥ ባለሟሎቹንም ሁሉ ጠርቶ የሆነውን ነገር ሁሉ ነገራቸው፥ ሰዎቹም እጅግ ደነገጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብመሌክ ዎንተ ጋላስ ዎንታ ባረ ካዉተ ካፓቱዋ ኡባ ጼሴዳ፤ ሀ የዉዋ ኡባ ኡንቱንቶ ኦድና፥ ኡንቱንቱ ሎይ ዳሮ ያዬድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abimeleeki wonttetsa gallassi wontta bare kawutetsaa kaappatuwaa ubbaa s'eeseedda; ha yewuwaa ubbaa unttunttoo odina, unttunttu loytsi daro yayyeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abimelekkey wonteththa gallas maalado ba kawoteththan diza shuumeta ubbaa xeygidi ha yo7oza ubbaa isttas yootiin istti keehi babbida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቢሜሌኬይ ዎንቴ ጋላስ ማላዶ ባ ካዎቴን ዲዛ ሹሜታ ኡባ ጼይጊዲ ሃ ዮኦዛ ኡባ ኢስታስ ዮቲን ኢስቲ ኬሂ ባቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብመለከይ ዎንተ ጋላስ ዳሮ ጉራ ባ ሞርናታ ባኮ ፄግስ። ሄ ሀንዳባ ኡባ ኤንታዉ ኦድን ኤንቲ ዳሮ ባብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abimelekey wontetha gallas daro guura ba moorinnata baako xeegis. He hanidaba ubba entaw odin enti daro babidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ማለዳ፣ አቢሜሌክ ሹማምቱን ሁሉ ጠርቶ፣ የሆነውን ሁሉ ነገራቸው፤ እነርሱም ታላቅ ፍርሀት ዐደረባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱ ጠዋት በማለዳ አቤሜሌክ ባለሟሎቹን ጠርቶ የሆነውን ነገር ሁሉ በተረከላቸው ጊዜ ደነገጡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቢሜሌክ ንፅባሒቱ ኣንጊሁ ተስአ፤ ንዅሎም መኳንንቱ ፀዊዑ ድማ ነዝ ዅሉ ነገር ነገሮም። እቶም ሰባት ከዓ የመና ፈርሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቢሜሌክ ንጽብሒቱ ኣንጊሁ ተንስኤ፡ ንኹሎም ገላውኡ ጸዊዑ እዚ ነግርዚ ኹሉ ኣዘንተወሎም። እቶም ሰባት ከኣ ኣዝዮም ፈርሁ። |