Genesis 20:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣምላኽ ብሕልሚ ከምዚ በሎ፦ እወ፡ እዚ ብቕንዕና ልብኻ ከም ዝገበርካ እፈልጥ እየ። ኣነውን ኣንጻረይ ከይትሓጥኡ ሓልየኩም እየ እሞ፤ ስለዚ ከይትትንክፋ ፈቒደካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በሕልም አለው፥ “ይህን በልብህ ቅንነት እንዳደረግህ እኔ ዐወቅሁ፤ እኔም ደግሞ በፊቴ ኀጢአትን እንዳትሠራ ጠበቅሁህ፤ ስለዚህም ትቀርባት ዘንድ አልተውሁህም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በሕልም አለው። ይህን በልብህ ቅንነት እንዳደረግህ እኔ አወቅሁ፥ እኔም ደግሞ በፊቴ ኃጢአትን እንዳትሠራ ከለከልሁህ፤ ስለዚህም ትነካት ዘንድ አልተውሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔርም በሕልም እንዲህ አለው፦ “ይህን በልብህ ቅንነት እንዳደረግህ እኔ አወቅሁ፥ እኔም ደግሞ በፊቴ ኃጢአትን እንዳትሠራ ከለከልሁህ፥ ስለዚህም ትነካት ዘንድ አልተውኩህም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ፥ ጾሳይ አኩሙዋን አ ያጌዳ፤ “ኤ፥ ኔን ነ ዎዛና ጌሻተን ኦዳዋ ታን ኤራድ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኔን እዞ ቦቼና ማላነ ታ ስንን ናጋራ ኦና ማላ ኔና ታን ተኣድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye, S'oossay akumuwaan Aa yaageedda; «Ee, neeni ne wozanaa geeshshatetsaan ootseeddawaa taani eraad; hewaa diraw, neeni izo bochchenna malanne ta sintsan nagaraa ootsenna mala neena taani te'aad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Xoossi agumon izas, «Ee, neni ne wozina geeshshateththan ooththidayssa tani erada neni izo bochchontta malanne ta sinththan nagara ooththontta mala nena tani teqqadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጾሲ ኣጉሞን ኢዛስ፥ «ኤ፥ ኔኒ ኔ ዎዚና ጌሻቴን ኦዳይሳ ታኒ ኤራዳ ኔኒ ኢዞ ቦቾንታ ማላኔ ታ ሲንን ናጋራ ኦንታ ማላ ኔና ታኒ ቴቃዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ አሙሆን እያኮ፥ “ኤ፥ ኔኒ ነ ዎዛና ፅሎተን ኦዳይሳ ታ ኤራይስ። ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ እዮ ቦቾናዳነ ታ ስንን ናጋራ ኦናዳ ነና ታኒ ተቃስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay amuhon iyako, “Ee, neeni ne wozana xillotethan oothidaysa ta erayis. Hessa gisho, neeni iyo bochonaadanne ta sinthan nagara oothonnaada nena taani teqas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) በሕልሙ እንዲህ አለው፤ “አንተ ይህን ያደረግኸው በቅን ልቦና መሆኑን ዐውቄአለሁ፤ በእኔም ላይ ኀጢአት እንዳትሠራ የጠበቅሁህና እንዳትነካትም ያደረግሁት ለዚሁ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም በሕልም እንዲህ አለው፦ “በንጹሕ ኅሊና እንዳደረግህ ዐውቄአለሁ፤ ወደ እርስዋ ቀርበህ በእኔ ፊት ኃጢአት እንዳትሠራ ያደረግኩህም ስለዚህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ ብሕልሚ፥ “ኣነውን ነዙይ ብንፁህ ልብኻ ኸም ዝገበርካዮ ፈሊጠ፥ ኣብ ቅድመይ ሓጢኣት ከይትገብር ከልከልኩኻ። ስለዙይውን ክትቀርባ ኣይፈቐድኩልካን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣምላኽ ክኣ ብሕልሚ ኣነውን እዚ ብጹጹይ ልብኻ ከም ዝገብርካዮ፡ ፈሊጠ፡ ኣነ ድማ ኣብ ቅድመይ ሓጢኣት ከይትገብር ከልከልኩኻ። ስለዚ ኽትትንክያ ኣይፈቐድኩልክና። |