Genesis 20:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ብሕልሚ ከምዚ በሎ፦ እወ፡ እዚ ብቕንዕና ልብኻ ከም ዝገበርካ እፈልጥ እየ። ኣነውን ኣንጻረይ ከይትሓጥኡ ሓልየኩም እየ እሞ፤ ስለዚ ከይትትንክፋ ፈቒደካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በሕ​ልም አለው፥ “ይህን በል​ብህ ቅን​ነት እን​ዳ​ደ​ረ​ግህ እኔ ዐወ​ቅሁ፤ እኔም ደግሞ በፊቴ ኀጢ​አ​ትን እን​ዳ​ት​ሠራ ጠበ​ቅ​ሁህ፤ ስለ​ዚ​ህም ትቀ​ር​ባት ዘንድ አል​ተ​ው​ሁ​ህም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም በሕልም አለው። ይህን በልብህ ቅንነት እንዳደረግህ እኔ አወቅሁ፥ እኔም ደግሞ በፊቴ ኃጢአትን እንዳትሠራ ከለከልሁህ፤ ስለዚህም ትነካት ዘንድ አልተውሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም በሕልም እንዲህ አለው፦ “ይህን በልብህ ቅንነት እንዳደረግህ እኔ አወቅሁ፥ እኔም ደግሞ በፊቴ ኃጢአትን እንዳትሠራ ከለከልሁህ፥ ስለዚህም ትነካት ዘንድ አልተውኩህም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉየ፥ ጾሳይ አኩሙዋን አ ያጌዳ፤ “ኤ፥ ኔን ነ ዎዛና ጌሻተን ኦዳዋ ታን ኤራድ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኔን እዞ ቦቼና ማላነ ታ ስንን ናጋራ ኦና ማላ ኔና ታን ተኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyye, S'oossay akumuwaan Aa yaageedda; «Ee, neeni ne wozanaa geeshshatetsaan ootseeddawaa taani eraad; hewaa diraw, neeni izo bochchenna malanne ta sintsan nagaraa ootsenna mala neena taani te'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Xoossi agumon izas, «Ee, neni ne wozina geeshshateththan ooththidayssa tani erada neni izo bochchontta malanne ta sinththan nagara ooththontta mala nena tani teqqadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጾሲ ኣጉሞን ኢዛስ፥ «ኤ፥ ኔኒ ኔ ዎዚና ጌሻቴን ኦዳይሳ ታኒ ኤራዳ ኔኒ ኢዞ ቦቾንታ ማላኔ ታ ሲንን ናጋራ ኦንታ ማላ ኔና ታኒ ቴቃዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆሳይ አሙሆን እያኮ፥ “ኤ፥ ኔኒ ነ ዎዛና ፅሎተን ኦዳይሳ ታ ኤራይስ። ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ እዮ ቦቾናዳነ ታ ስንን ናጋራ ኦናዳ ነና ታኒ ተቃስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xoossay amuhon iyako, “Ee, neeni ne wozana xillotethan oothidaysa ta erayis. Hessa gisho, neeni iyo bochonaadanne ta sinthan nagara oothonnaada nena taani teqas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) በሕልሙ እንዲህ አለው፤ “አንተ ይህን ያደረግኸው በቅን ልቦና መሆኑን ዐውቄአለሁ፤ በእኔም ላይ ኀጢአት እንዳትሠራ የጠበቅሁህና እንዳትነካትም ያደረግሁት ለዚሁ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም በሕልም እንዲህ አለው፦ “በንጹሕ ኅሊና እንዳደረግህ ዐውቄአለሁ፤ ወደ እርስዋ ቀርበህ በእኔ ፊት ኃጢአት እንዳትሠራ ያደረግኩህም ስለዚህ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ ብሕልሚ፥ “ኣነውን ነዙይ ብንፁህ ልብኻ ኸም ዝገበርካዮ ፈሊጠ፥ ኣብ ቅድመይ ሓጢኣት ከይትገብር ከልከልኩኻ። ስለዙይውን ክትቀርባ ኣይፈቐድኩልካን።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ክኣ ብሕልሚ ኣነውን እዚ ብጹጹይ ልብኻ ከም ዝገብርካዮ፡ ፈሊጠ፡ ኣነ ድማ ኣብ ቅድመይ ሓጢኣት ከይትገብር ከልከልኩኻ። ስለዚ ኽትትንክያ ኣይፈቐድኩልክና።