Genesis 20:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱዶ ኣይኰነን፥ ሓብተይ እያ፧ ንሳ ድማ ንሳ፡ ንሱ ሓወይ እዩ፤ ኣብ ቅንዕና ልበይን ንጽህና ኣእዳወይን እዚ ገይረ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኅቴ ናት ያለኝ እርሱ አይ​ደ​ለ​ምን? እር​ስዋ ደግሞ ራስዋ ወን​ድሜ ነው አለች፤ በልቤ ቅን​ነ​ትና በእጄ ንጹ​ሕ​ነት ይህን አደ​ረ​ግ​ሁት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኅቴ ናት ያለኝ እርሱ አይደለምን? እርስዋም ደግሞ ራስዋ። ወንድሜ ነው አለች፤ በልቤ ቅንነትና በእጄ ንጹሕነት ይህንን አደረግሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘እኅቴ ናት’ ያለኝ እርሱ አይደለምን? እርሷም ደግሞ ራስዋ፥ ‘ወንድሜ ነው’ ብላኛለች፥ ይህንን በቅን ልብ እና በንጹሕ ኅሊና ነው ያደረግሁት”።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ፥ ‘እዛ ታ ምቻቶ’ ግቤነየ? ቃይ እዛ፥ ‘እ ታ እሻ’ ጋበይኬ? ታን ታ ዎዛና ሱረተንነ ታ ኩሽያ ጌሻተን ሀዋ ኦድ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I, ‹Iza ta michchato› gibeenneyye? K'ay iza, ‹I ta ishaa› gabeykkee? Taani ta wozanaa suuretetsaaninne ta kushiyaa geeshshatetsaan hawaa ootsaad» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi, ‹Iza ta michcho› gibeennee? Qasse iza, ‹Izi ta isha› gabeekkee? Tani hayssa tumu wozinappe ooththadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ፥ ‹ኢዛ ታ ሚቾ› ጊቤኔ? ቃሴ ኢዛ፥ ‹ኢዚ ታ ኢሻ› ጋቤኬ? ታኒ ሃይሳ ቱሙ ዎዚናፔ ኦዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ፥ ‘እያ፥ ታ ምቾ’ ግቤኔ? ቃስ እያካ፥ ‘እ፥ ታ እሻ’ ጋብኬ? ታኒ ታ ዎዛና ፅሎተንነ ታ ኩሸ ጌሻተን ሀይሳ ኦስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I, ‘Iya, ta micho’ gibeennee? Qassi iyaka, ‘I, ta isha’ gabikee? Taani ta wozana xillotethaninne ta kushe geeshshatethan haysa oothas” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘እኅቴ ናት’ ያለኝ ራሱ አይደለምን? ደግሞስ ራሷም ብትሆን፣ ‘ወንድሜ ነው’ አላለችምን? እኔ ይህን ያደረግሁት በቅን ልቦናና በንጹሕ እጅ ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኅቴ ነች ያለኝ ራሱ አብርሃም ነው፤ እርስዋም ወንድሜ ነው ብላኛለች፤ እኔ ይህን ያደረግኹት በቅንነትና በንጹሕ ኅሊና ስለ ሆነ ምንም በደል አልፈጸምኩም” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ባዕሉዶ ኣይኮነን፥ ‘ንሳ ሓፍተይ እያ’ ዝበለኒ? ንሳኸ ባዕላዶ ኣይኮነትን ‘ንሱ ሓወይ እዩ’ ዝበለትኒ? ብንፁህ ልበይን ብፅሩይ ኢደይን እየ እዙይ ዝገበርኩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ባዕሉዶ ኣይኮነን፡ ንሳ ሓብተይ እያ ዝበለኒ፡ ንሳ ባዕላ ድማ ንሱ ሓወይ እዩ በለት። ብጹጹይ ልበይ ብጹርዩ ኢደይን እየ እዚ ዝገበርኩ በለ።