Genesis 20:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱዶ ኣይኰነን፥ ሓብተይ እያ፧ ንሳ ድማ ንሳ፡ ንሱ ሓወይ እዩ፤ ኣብ ቅንዕና ልበይን ንጽህና ኣእዳወይን እዚ ገይረ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኅቴ ናት ያለኝ እርሱ አይደለምን? እርስዋ ደግሞ ራስዋ ወንድሜ ነው አለች፤ በልቤ ቅንነትና በእጄ ንጹሕነት ይህን አደረግሁት።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኅቴ ናት ያለኝ እርሱ አይደለምን? እርስዋም ደግሞ ራስዋ። ወንድሜ ነው አለች፤ በልቤ ቅንነትና በእጄ ንጹሕነት ይህንን አደረግሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘እኅቴ ናት’ ያለኝ እርሱ አይደለምን? እርሷም ደግሞ ራስዋ፥ ‘ወንድሜ ነው’ ብላኛለች፥ ይህንን በቅን ልብ እና በንጹሕ ኅሊና ነው ያደረግሁት”። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ፥ ‘እዛ ታ ምቻቶ’ ግቤነየ? ቃይ እዛ፥ ‘እ ታ እሻ’ ጋበይኬ? ታን ታ ዎዛና ሱረተንነ ታ ኩሽያ ጌሻተን ሀዋ ኦድ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I, ‹Iza ta michchato› gibeenneyye? K'ay iza, ‹I ta ishaa› gabeykkee? Taani ta wozanaa suuretetsaaninne ta kushiyaa geeshshatetsaan hawaa ootsaad» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi, ‹Iza ta michcho› gibeennee? Qasse iza, ‹Izi ta isha› gabeekkee? Tani hayssa tumu wozinappe ooththadis» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ፥ ‹ኢዛ ታ ሚቾ› ጊቤኔ? ቃሴ ኢዛ፥ ‹ኢዚ ታ ኢሻ› ጋቤኬ? ታኒ ሃይሳ ቱሙ ዎዚናፔ ኦዲስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ፥ ‘እያ፥ ታ ምቾ’ ግቤኔ? ቃስ እያካ፥ ‘እ፥ ታ እሻ’ ጋብኬ? ታኒ ታ ዎዛና ፅሎተንነ ታ ኩሸ ጌሻተን ሀይሳ ኦስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I, ‘Iya, ta micho’ gibeennee? Qassi iyaka, ‘I, ta isha’ gabikee? Taani ta wozana xillotethaninne ta kushe geeshshatethan haysa oothas” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘እኅቴ ናት’ ያለኝ ራሱ አይደለምን? ደግሞስ ራሷም ብትሆን፣ ‘ወንድሜ ነው’ አላለችምን? እኔ ይህን ያደረግሁት በቅን ልቦናና በንጹሕ እጅ ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኅቴ ነች ያለኝ ራሱ አብርሃም ነው፤ እርስዋም ወንድሜ ነው ብላኛለች፤ እኔ ይህን ያደረግኹት በቅንነትና በንጹሕ ኅሊና ስለ ሆነ ምንም በደል አልፈጸምኩም” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ባዕሉዶ ኣይኮነን፥ ‘ንሳ ሓፍተይ እያ’ ዝበለኒ? ንሳኸ ባዕላዶ ኣይኮነትን ‘ንሱ ሓወይ እዩ’ ዝበለትኒ? ብንፁህ ልበይን ብፅሩይ ኢደይን እየ እዙይ ዝገበርኩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ባዕሉዶ ኣይኮነን፡ ንሳ ሓብተይ እያ ዝበለኒ፡ ንሳ ባዕላ ድማ ንሱ ሓወይ እዩ በለት። ብጹጹይ ልበይ ብጹርዩ ኢደይን እየ እዚ ዝገበርኩ በለ። |