Genesis 20:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ ግና ብለይቲ ናብ ኣቢሜሌክ ብሕልሚ መጺኡ፡ እንሆ፡ ብሰንኪ እታ ዝወሰድካያ ሰበይቲ ምዉት ጥራይ ኢኻ፡ በሎ። ሰበይቲ ሰብኣይ እያ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያች ሌሊ​ትም አቤ​ሜ​ሌክ ተኝቶ ሳለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሕ​ልም ወደ እርሱ መጣ፤ እን​ዲ​ህም አለው፥ “እነሆ፥ አንተ ስለ ወሰ​ድ​ሃት ሴት ትሞ​ታ​ለህ፤ እር​ስዋ ባለ ባል ናትና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሌሊት በሕልም ወደ አቢሜሌክ መጣ፥ እንዲህም አለው። እነሆ፥ አንተ ስለ ወሰድሃት ሴት ምውት ነህ፤ እርስዋ ባለ ባል ናትና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም ሌሊት በሕልም ወደ አቢሜሌክ መጣ፥ “እነሆ፥ አንተ ስለ ወሰድሃት ሴት ትሞታለህ፤ እርሷ ባለ ባል ናትና” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ጾሳይ እት ቃማን አኩሙዋን አብመሌከኮ ዪደ፥ አ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔን አሄዳ ማቻት ጋሱዋን ሀይቃሳ፤ አያዉ ጎፐ፥ እዛ አሳ ማቻቶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin S'oossay itti k'amman akumuwaan Abimeleekekko yiide, Aa hawaadan yaageedda; «Neeni aheedda machati gaasuwaan hayk'k'aasa; ayaw gooppe, iza asaa machchatto» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Xoossi issi gallassa omars agumon Abimelekkeko yiidi, «Neni ehida maccassay geedon ne hayqqana; iza asa machcho» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጾሲ ኢሲ ጋላሳ ኦማርስ ኣጉሞን ኣቢሜሌኬኮ ዪዲ፥ «ኔኒ ኤሂዳ ማጫሳይ ጌዶን ኔ ሃይቃና፤ ኢዛ ኣሳ ማቾ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ፆሳይ እስ ቃማ አሙሆን አብመለከኮ ይድ፥ “ኔኒ ኤህዳ ማጫሰ ጋሶን ሀይቃሳ፥ እያ አዝናራ ደአዉሱ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Xoossay issi qamma amuhon Abimelekeko yidi, “Neeni ehida macaase gaason hayqaasa, iya azinara de7awusu” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) በአንድ ሌሊት በሕልም ወደ አቢሜሌክ መጥቶ፣ “እነሆ፤ በወሰድሃት ሴት ምክንያት ምዉት ነህ፤ እርሷ ባለ ባል ናት” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን አንድ ሌሊት እግዚአብሔር በሕልም ተገልጦ አቤሜሌክን “ይህች ሴት ባለባል ስለ ሆነች እርስዋን በመውሰድህ ምክንያት ትሞታለህ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ግና ንኣቢሜሌክ ለይቲ ብሕልሚ መፂኡ፤ “እዛ ወሲድካያ ዘለኻ፥ ሰበይቲ ሰብኣይ እያ እሞ፥ እንሆ ብሰንካ ኽትመውት ኢኻ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣምላኽ ግና ናብ ኣቢሜሌክ ለይቲ ብሕልሚ መጺኡ፡ እዛ ወሲድካያ ዘሎኻ ሰበይቲ በዓልቲ ሰብኣይ እያ እሞ፡ እንሆ ብሰራ ኽትመውት ኢኻ በሎ።