Genesis 20:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳራ ድማ፡ እንሆ፡ ንሓውኻ ሽሕ ሲቃል ብሩር ሂበዮ ኣለኹ፡ በሎ። እንሆ፡ ንኣኻትኩምን ንዅሎም ምሳኻትኩምን ንዅሎም ካልኦትን መሸፈኒ ኣዒንቲ እዩ። ስለዚ ተገንሓ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሣራንም አላት “እነሆ፥ ለወንድምሽ አንድ ሺህ ምዝምዝ ብር ሰጠሁት፤ ይህም ለፊትሽ ክብር ይሁንሽ፤ በሁሉም እውነትን ተናገራት።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሣራንም አላት። እነሆ፥ ለወንድምሽ ሺህ ሚዛን ብር ሰጠሁት፤ ያም እነሆ ከአንቺ ጋር ባሉት ሁሉ ፊት የዓይኖች መሸፈኛ ይሁንሽ፤ ጽድቅሽ ለሰዎች ሁሉ ተገልጦአልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሣራንም አላት፦ እነሆ፥ ለወንድምሽ ሺህ ሚዛን ብር ሰጠሁት፥ ያም እነሆ ከአንቺ ጋር ባሉት ሁሉ ፊት የዐይኖች መሸፈኛ ይሁንሽ፥ ጽድቅሽ ለሰዎች ሁሉ ተገልጦአልና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳሮካ፥ “ታን ነ እሻዉ እት ሻአ ጻጋራ ብራ እማይ፤ ሀዌ ስም ኔናና ደእያ ኡባ ስንን ኔን ጽላቶ ግድያዋነ ኔን ሻትሜዳዋ ኤርስያዋ ግዶ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saarokka, «Taani ne ishaw itti sha"a s'agaraa biraa immay; hawe simmi neenana de'iyaa ubbaa sintsan neeni s'illatto gidiyaawaanne neeni shatimmeeddawaa erissiyaawaa gido» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Saaraska, «Tani ne ishaas issi shii saqile bira immadis; hayssi hekko nenara dizayta ubbaa sinththan neni xillo gididayssa erisana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳራስካ፥ «ታኒ ኔ ኢሻስ ኢሲ ሺ ሳቂሌ ቢራ ኢማዲስ፤ ሃይሲ ሄኮ ኔናራ ዲዛይታ ኡባ ሲንን ኔኒ ጺሎ ጊዲዳይሳ ኤሪሳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳርኮ፥ “ታኒ ነ እሻስ እስ ሙኩሉ ብራ ሳንትመ እማይስ። ሄስ ኔራ ደእያ ኡባ ስንን ኔኒ ፅሎ ግደይሳነ አይብ ኢታባካ ኦናይሳ ኤርሰይሳ ግዶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saariko, “Taani ne ishas issi mukulu bira santime immayis. Hessi neera de7iya ubba sinthan neeni xillo gideysanne aybi iitabaka oothonaysa eriseysa gido” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሣራንም፣ “እነሆ፤ ለወንድምሽ ለአብርሃም አንድ ሺሕ ጥሬ ብር እሰጠዋለሁ፤ ይህም በአንቺ ላይ ለተፈጸመው በደል ካሣ እንዲሆንና አብረውሽ ያሉ ሁሉ እንዲያውቁት ነው፤ በዚህም ንጽሕናሽ ይረጋገጣል” አላት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሣራንም “አንቺ ምንም አስነዋሪ ተግባር ያልፈጸምሽ ንጹሕ መሆንሽን ከአንቺ ጋር ያሉት ሰዎች ሁሉ እንዲረዱት ምልክት ይሆን ዘንድ ለወንድምሽ ለአብርሃም አንድ ሺህ ብር ሰጥቼዋለሁ” አላት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳራ ድማ “ንሓውኪ ሽሕ ብሩር ሂበዮ ኣለኹ። እንሆ፥ እዙይ ኣብ ቅድሚ እቶም ምሳኺ ዘለዉ ዅሎም ንኽብርኺ ይኹንኪ፤ ኣብ ቅድሚ ዅሉውን ነውሪ ዘይፈፀምኪ ምዃንኪ ምልክት ይኹንኪ” በላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳራ ድማ እንሆ ንሓውኪ ሽሕ ሲቃል ብሩር ሂበዮ ኣለኹ። እንሆ እዚ ኣብ ቅድሚ እቶም ምሳኺ ዘለው ኹሎም መጎልበቢ ዓይኒ ይኹንኪ፡ ኣብ ቅድሚ ኹሎም ተሰየምኪ በላ። |