Genesis 20:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ብሓቂ ሓፍተይ እያ። ጓል ኣቦይ እያ፡ ጓል ኣደይ ግና ኣይኰነትን፤ ንሳ ድማ ሰበይተይ ኰነት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ስ​ዋም ደግሞ በእ​ናቴ ወገን አይ​ደ​ለ​ችም እንጂ በእ​ው​ነት በአ​ባቴ ወገን እኅቴ ናት፤ ለእ​ኔም ሚስት ሆነች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋም ደግሞ በእውነት እኅቴ ናት፤ የእናቴ ልጅ አይደለችም እንጂ የአባቴ ልጅ ናት፤ ለእኔም ሚስት ሆነች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሷም ደግሞ በእውነት እኅቴ ናት፥ የእናቴ ልጅ አይደለችም እንጂ የአባቴ ልጅ ናት፥ ለእኔም ሚስት ሆነች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ቦላ እዛ ቱሙካ ታ ምቻቶ፤ ታ አት ናቶ ግዱኩፐ አትን፥ ታ አቡ ናቶ፤ ቃይ እዛ ታ ማቻቶ ግዳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa bolla iza tumukka ta michchato; ta aati naatto gidukkuppe attin, ta aabbu naatto; k'ay iza ta machchatto gidaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izakka ta aawa naa gidida gishshas taas michcho; taas aayi naa gidontta gishshas ta izo machcho ekkadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛካ ታ ኣዋ ና ጊዲዳ ጊሻስ ታስ ሚቾ፤ ታስ ኣዪ ና ጊዶንታ ጊሻስ ታ ኢዞ ማቾ ኤካዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ቦላ እያ ቱማካ ታ ምቾ፤ እያ ታ አዋ ናአፐ አትሽን ታ አየ ናአ ግዱኩ፥ ያንያ ግሾ፥ እያ ታ ማቾ ግዳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa bolla iya tumaka ta micho; iya ta aawa na7ape attishin ta aaye na7a giduku, yaaniya gisho, iya ta macho gidasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም እኮ በርግጥ እኅቴ ናት፤ ከአንድ እናት ባንወለድም በአባት አንድ ነን፤ ኋላም አገባኋት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደግሞም እርስዋ የአባቴ ልጅ ስለ ሆነች በእርግጥ እኅቴ ናት፤ ነገር ግን የእናቴ ልጅ ስላልሆነች አገባኋት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዘይ እዙይውን ብሓቂ ብወገን እንዳቦይ ሓፍተይ እያ፤ ብእንዳኖይ ግና ኣይኮነትን፤ ንኣይውን ሰበይተይ ኮነት።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳ ድማ ብሓቂ ሓብተይ ጋል ኣቦይ እያ ጓል ኣደይ ግና ኣይኮነትን፡ ሰበይተይ ከኣ ኾነት።