Genesis 20:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ብሓቂ ሓፍተይ እያ። ጓል ኣቦይ እያ፡ ጓል ኣደይ ግና ኣይኰነትን፤ ንሳ ድማ ሰበይተይ ኰነት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋም ደግሞ በእናቴ ወገን አይደለችም እንጂ በእውነት በአባቴ ወገን እኅቴ ናት፤ ለእኔም ሚስት ሆነች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋም ደግሞ በእውነት እኅቴ ናት፤ የእናቴ ልጅ አይደለችም እንጂ የአባቴ ልጅ ናት፤ ለእኔም ሚስት ሆነች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷም ደግሞ በእውነት እኅቴ ናት፥ የእናቴ ልጅ አይደለችም እንጂ የአባቴ ልጅ ናት፥ ለእኔም ሚስት ሆነች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ቦላ እዛ ቱሙካ ታ ምቻቶ፤ ታ አት ናቶ ግዱኩፐ አትን፥ ታ አቡ ናቶ፤ ቃይ እዛ ታ ማቻቶ ግዳዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa bolla iza tumukka ta michchato; ta aati naatto gidukkuppe attin, ta aabbu naatto; k'ay iza ta machchatto gidaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izakka ta aawa naa gidida gishshas taas michcho; taas aayi naa gidontta gishshas ta izo machcho ekkadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛካ ታ ኣዋ ና ጊዲዳ ጊሻስ ታስ ሚቾ፤ ታስ ኣዪ ና ጊዶንታ ጊሻስ ታ ኢዞ ማቾ ኤካዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ቦላ እያ ቱማካ ታ ምቾ፤ እያ ታ አዋ ናአፐ አትሽን ታ አየ ናአ ግዱኩ፥ ያንያ ግሾ፥ እያ ታ ማቾ ግዳሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa bolla iya tumaka ta micho; iya ta aawa na7ape attishin ta aaye na7a giduku, yaaniya gisho, iya ta macho gidasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም እኮ በርግጥ እኅቴ ናት፤ ከአንድ እናት ባንወለድም በአባት አንድ ነን፤ ኋላም አገባኋት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደግሞም እርስዋ የአባቴ ልጅ ስለ ሆነች በእርግጥ እኅቴ ናት፤ ነገር ግን የእናቴ ልጅ ስላልሆነች አገባኋት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘይ እዙይውን ብሓቂ ብወገን እንዳቦይ ሓፍተይ እያ፤ ብእንዳኖይ ግና ኣይኮነትን፤ ንኣይውን ሰበይተይ ኮነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳ ድማ ብሓቂ ሓብተይ ጋል ኣቦይ እያ ጓል ኣደይ ግና ኣይኮነትን፡ ሰበይተይ ከኣ ኾነት። |