Genesis 20:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣብርሃም፡ ኣነስ ከምዚ ኢለ ስለ ዝሓሰብኩ፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ንኣምላኽ ፍርሃት የልቦን። ምእንቲ ሰበይተይ ድማ ክቐትሉኒ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አብርሃምም አለ፥ “ምንአልባት በዚህ ስፍራ እግዚአብሔርን መፍራት ስለሌለ በሚስቴ ምክንያት ይገድሉኛል ብዬ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አብርሃምም አለ። በዚህ ስፍራ እግዚአብሔርን መፍራት በእውነት እንደሌለ፥ ለሚስቴም ሲሉ እንደሚገድሉኝ ስላሰብሁ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አብርሃምም አለ፦ “በዚህ ስፍራ እግዚአብሔርን መፍራት በእውነት እንደሌለ፥ ለሚስቴም ሲሉ እንደሚገድሉኝ ስላሰብሁ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አብራሃመ ያጌዳ፤ “ ‘ጾሳዉ ያይያ እት አሳይነ ሀ ሳኣን ባዋ’ ጋደ ቆፔዳ ድራሳነ፥ ‘ታ ማቻት ጋሱዋን ኡንቱንቱ ታና ዎና’ ጋደ ቆፔዳ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abrahaame yaageedda; « ‹S'oossaw yayyiyaa itti asaynne ha sa'aan baawa› gaade k'oppeedda diraassanne, ‹Ta machchatti gaasuwaan unttunttu taana wod'ana› gaade k'oppeedda diraassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey, « ‹Xoossas babbiza issi asikka ha deren baawa; qasseka ta machchey geedon istti tana wodhana› gaada qoppida gishshassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣብራሃሜይ፥ « ‹ጾሳስ ባቢዛ ኢሲ ኣሲካ ሃ ዴሬን ባዋ፤ ቃሴካ ታ ማቼይ ጌዶን ኢስቲ ታና ዎና› ጋዳ ቆፒዳ ጊሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አብራሃመይ ዛሪድ፥ “ ‘ሀ በሳን ፆሳስ ያሸትያ አስ ባይና ግሾነ ቃስ ታ ማቸ ጋሶን ኤንቲ ታና ዎና’ ጋዳ ቆፕዳ ግሾሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abrahaamey zaaridi, “ ‘Ha bessan Xoossas yashetiya asi bayna gishonne qassi ta mache gaason enti tana wodhana’ gada qopida gishosa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አብርሃምም አቢሜሌክን እንዲህ አለው፤ “እዚህ ቦታ ፈሪሀ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) አለመኖሩን ተገነዘብሁ፤ ሰዎቹም ለሚስቴ ሲሉ ይገድሉኛል ብዬ ሠጋሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አብርሃምም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ ‘እዚህ ቦታ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው የለም’ ብዬ በማሰብ ‘ሚስቴን ለመውሰድ በመፈለግ ይገድሉኛል’ ብዬ ስለ ሰጋሁ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብርሃም ከዓ “ኣብዛ ቦታ እዚኣ ንእግዚኣብሄር ዝፈርሕ ሰብ ብርግፅ የለን እሞ፥ ብምኽንያት ሰበይተይ ከይቐትሉኒ ኢለ ስለ ዝሓሰብኩ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብርሃም ከኣ፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ብርግጽ ፍርሃት ኣምላኽ የልቦን እሞ፡ ብምኽንያት ሰበይተይ ኪቐትሉኒ እዮብ፡ ኢለ እየ። |