Genesis 19:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ እንሆ፡ ሰብኣይ ዘይፈለጠን ክልተ ኣዋልድ ኣለዋኒ። ናባኻ ኣውጺአ ከምቲ ኣብ ኣዒንትኻ ጽቡቕ ዝኾነ ክገብረሎም፤ በቃ ነዞም ሰባት እዚኦም ዋላ ሓንቲ ኣይትግበሩ፤ ኣብ ትሕቲ ጽላሎት ናሕሰይ ስለ ዝኣተዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ወንድን ያላወቁ ሁለት ሴቶች ልጆች አሉኝ፤ እነርሱን ላውጣላችሁ፤ እንደ ወደዳችሁም አድርጉአቸው፤ በእነዚህ ሰዎች ብቻ ምንም በደል አታድርጉ፤ እነርሱ በቤቴ ጥላ ሥር ገብተዋልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ወንድን ያላወቁ ሁለት ሴቶች ልጆች አሉኝ፤ እነርሱን ላውጣላችሁ፥ እንደ ወደዳችሁም አድርጓቸው፤ በእነዚህ ሰዎች ብቻ ምንም አታድርጉ፥ እነርሱ በጣራዬ ጥላ ሥር ገብተዋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ወንድን ያላወቁ ሁለት ሴቶች ልጆች አሉኝ፥ እነርሱን ላውጣላችሁ፥ እንደ ወደዳችሁም አድርጓቸው፥ በእነዚህ ሰዎች ብቻ ምንም አታድርጉ፥ እነርሱ በጣራዬ ጥላ ሥር ገብተዋልና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ስም ታዉ ላኡ ማጫ ናናይ፥ አቱማ አሳ ኤርቤና ዎዶራቱ ደኢኖ፤ ታን ኡንቱንታ ህንተንቶ ካረ ከሳይ፤ ህንተንቱ ኡንቱንታ ህንተዉ ሎኦዋዳን ኦና ዳንዳዪታ። ሽን ሀ አሳቱዋ ቦላ አይነ ኦፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ታ ጎለ ገሊደ ታ ካራ ጋርሳን ደኢኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Simmi taw laa"u mac'c'a naanay, attuma asaa eribeenna wodoratuu de'iino; taani unttuntta hinttenttoo kare kessay; hinttenttu unttuntta hinttew lo"owaadan ootsana danddayiita. Shin ha asatuwaa bolla ayinne ootsoppite; ayaw gooppe, unttunttu ta golle geliide ta kaaraa garssan de'iino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Taas adde gelontta nam7u geela7o macca nayti deettes; tani istta inttes kare kessiko intte istta inttena lo7ida mala ooththana dandayeeta; gido attiin hayta asata bolla aykkoka ooththofte; ays giikko istti ta keeth gelidi ta imath gidida» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታስ ኣዴ ጌሎንታ ናምኡ ጌላኦ ማጫ ናይቲ ዴቴስ፤ ታኒ ኢስታ ኢንቴስ ካሬ ኬሲኮ ኢንቴ ኢስታ ኢንቴና ሎኢዳ ማላ ኦና ዳንዳዬታ፤ ጊዶ ኣቲን ሃይታ ኣሳታ ቦላ ኣይኮካ ኦፍቴ፤ ኣይስ ጊኮ ኢስቲ ታ ኬ ጌሊዲ ታ ኢማ ጊዲዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታዉ አደ ኤሮና ናምኡ ጌላኦት ደኦሶና። ታኒ ኤንታ ህንተዉ ካረ ከስኮ ህንተ ኮይዳባ ኦተ። ሽን ሀይሳቲ ታ እማ ግድያ ግሾ ታ ካራፐ ጋርሳን ደኦሶና፤ ሀ አሳታ ቦላ አይብባካ ኦፍተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taw adde eronna nam7u geela7oti de7oosona. Taani enta hintew kare kessiko hinte koydaba oothite. Shin haysati ta imathe gidiya gisho ta kaarape garsan de7oosona; ha asata bolla aybibaaka oothopite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ ወንድ የማያውቁ ሁለት ሴቶች ልጆች አሉኝ። እነርሱን ላውጣላችሁና የፈለጋችሁትን አድርጉባቸው። በእነዚህ ሰዎች ላይ ግን አንዳች ነገር አታድርጉባቸው፤ እኔን ብለው ወደ ቤቴ ገብተዋልና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ ሁለት ያላገቡ ሴቶች ልጆች አሉኝ፤ እነርሱን ወደ እናንተ ላምጣላችሁና በእነርሱ ላይ የፈለጋችሁትን ነገር አድርጉ፤ በእነዚህ ሰዎች ግን ምንም ነገር አታድርጉ፤ እነርሱ የእኔ እንግዶች ስለ ሆኑ ልጠነቀቅላቸው ይገባኛል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ብድንግልናአን ዘለዋ ኽልተ ኣጓላት ኣለዋኒ፤ ንኣኣተን ከውፅአልኩም፥ ደስ ዝበለኩም ግበርወን። እዞም ሰባት እዚኣቶም ግና፥ ኣብ ፅላል ናሕሰይ ኣትዮም እዮም እሞ፥ ኣብኣቶም ክፋእ ኣይትግበሩ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እነዋ ሰብኣይ ዘይፈልጣ ኽልተ ኣዋልድ ኣለዋኒ፡ በጃኹም ሕደጉ፡ ንኣታተን ከውጻኣሉም ባህ ዝበልኩም ግበርወን። እዞም ሰባት እዚኦም ግና ኣብ ጽላል ናሕሰይ ኣትዮም እዮም እሞ ገለ እኳ ኣይትግበርዎም። |