Genesis 19:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እንሆ፡ ሰብኣይ ዘይፈለጠን ክልተ ኣዋልድ ኣለዋኒ። ናባኻ ኣውጺአ ከምቲ ኣብ ኣዒንትኻ ጽቡቕ ዝኾነ ክገብረሎም፤ በቃ ነዞም ሰባት እዚኦም ዋላ ሓንቲ ኣይትግበሩ፤ ኣብ ትሕቲ ጽላሎት ናሕሰይ ስለ ዝኣተዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ወን​ድን ያላ​ወቁ ሁለት ሴቶች ልጆች አሉኝ፤ እነ​ር​ሱን ላው​ጣ​ላ​ችሁ፤ እንደ ወደ​ዳ​ች​ሁም አድ​ር​ጉ​አ​ቸው፤ በእ​ነ​ዚህ ሰዎች ብቻ ምንም በደል አታ​ድ​ርጉ፤ እነ​ርሱ በቤቴ ጥላ ሥር ገብ​ተ​ዋ​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ወንድን ያላወቁ ሁለት ሴቶች ልጆች አሉኝ፤ እነርሱን ላውጣላችሁ፥ እንደ ወደዳችሁም አድርጓቸው፤ በእነዚህ ሰዎች ብቻ ምንም አታድርጉ፥ እነርሱ በጣራዬ ጥላ ሥር ገብተዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ወንድን ያላወቁ ሁለት ሴቶች ልጆች አሉኝ፥ እነርሱን ላውጣላችሁ፥ እንደ ወደዳችሁም አድርጓቸው፥ በእነዚህ ሰዎች ብቻ ምንም አታድርጉ፥ እነርሱ በጣራዬ ጥላ ሥር ገብተዋልና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስም ታዉ ላኡ ማጫ ናናይ፥ አቱማ አሳ ኤርቤና ዎዶራቱ ደኢኖ፤ ታን ኡንቱንታ ህንተንቶ ካረ ከሳይ፤ ህንተንቱ ኡንቱንታ ህንተዉ ሎኦዋዳን ኦና ዳንዳዪታ። ሽን ሀ አሳቱዋ ቦላ አይነ ኦፕተ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ታ ጎለ ገሊደ ታ ካራ ጋርሳን ደኢኖ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Simmi taw laa"u mac'c'a naanay, attuma asaa eribeenna wodoratuu de'iino; taani unttuntta hinttenttoo kare kessay; hinttenttu unttuntta hinttew lo"owaadan ootsana danddayiita. Shin ha asatuwaa bolla ayinne ootsoppite; ayaw gooppe, unttunttu ta golle geliide ta kaaraa garssan de'iino» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Taas adde gelontta nam7u geela7o macca nayti deettes; tani istta inttes kare kessiko intte istta inttena lo7ida mala ooththana dandayeeta; gido attiin hayta asata bolla aykkoka ooththofte; ays giikko istti ta keeth gelidi ta imath gidida» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታስ ኣዴ ጌሎንታ ናምኡ ጌላኦ ማጫ ናይቲ ዴቴስ፤ ታኒ ኢስታ ኢንቴስ ካሬ ኬሲኮ ኢንቴ ኢስታ ኢንቴና ሎኢዳ ማላ ኦና ዳንዳዬታ፤ ጊዶ ኣቲን ሃይታ ኣሳታ ቦላ ኣይኮካ ኦፍቴ፤ ኣይስ ጊኮ ኢስቲ ታ ኬ ጌሊዲ ታ ኢማ ጊዲዳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታዉ አደ ኤሮና ናምኡ ጌላኦት ደኦሶና። ታኒ ኤንታ ህንተዉ ካረ ከስኮ ህንተ ኮይዳባ ኦተ። ሽን ሀይሳቲ ታ እማ ግድያ ግሾ ታ ካራፐ ጋርሳን ደኦሶና፤ ሀ አሳታ ቦላ አይብባካ ኦፍተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taw adde eronna nam7u geela7oti de7oosona. Taani enta hintew kare kessiko hinte koydaba oothite. Shin haysati ta imathe gidiya gisho ta kaarape garsan de7oosona; ha asata bolla aybibaaka oothopite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ ወንድ የማያውቁ ሁለት ሴቶች ልጆች አሉኝ። እነርሱን ላውጣላችሁና የፈለጋችሁትን አድርጉባቸው። በእነዚህ ሰዎች ላይ ግን አንዳች ነገር አታድርጉባቸው፤ እኔን ብለው ወደ ቤቴ ገብተዋልና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ ሁለት ያላገቡ ሴቶች ልጆች አሉኝ፤ እነርሱን ወደ እናንተ ላምጣላችሁና በእነርሱ ላይ የፈለጋችሁትን ነገር አድርጉ፤ በእነዚህ ሰዎች ግን ምንም ነገር አታድርጉ፤ እነርሱ የእኔ እንግዶች ስለ ሆኑ ልጠነቀቅላቸው ይገባኛል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ብድንግልናአን ዘለዋ ኽልተ ኣጓላት ኣለዋኒ፤ ንኣኣተን ከውፅአልኩም፥ ደስ ዝበለኩም ግበርወን። እዞም ሰባት እዚኣቶም ግና፥ ኣብ ፅላል ናሕሰይ ኣትዮም እዮም እሞ፥ ኣብኣቶም ክፋእ ኣይትግበሩ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እነዋ ሰብኣይ ዘይፈልጣ ኽልተ ኣዋልድ ኣለዋኒ፡ በጃኹም ሕደጉ፡ ንኣታተን ከውጻኣሉም ባህ ዝበልኩም ግበርወን። እዞም ሰባት እዚኦም ግና ኣብ ጽላል ናሕሰይ ኣትዮም እዮም እሞ ገለ እኳ ኣይትግበርዎም።