Genesis 19:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሎጥ ጸዊዖም ድማ፡ እቶም ሎሚ ምሸት ናባኻ ዝኣተዉ ሰባት ኣበይ ኣለዉ፧ ምእንቲ ክንፈልጦምሲ ናባና ኣውጽእዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሎጥንም ጠርተው እንዲህ አሉት፥ “በሌሊት ወደ አንተ የገቡት ሰዎች ወዴት ናቸው? እናውቃቸው ዘንድ ወደ እኛ አውጣቸው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሎጥንም ጠርተው እንዲህ አሉት። በዚህ ሌሊት ወደ ቤትህ የገቡት ሰዎች ወዴት ናቸው? እናውቃቸው ዘንድ ወደ እኛ አውጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሎጥንም ጠርተው እንዲህ አሉት፦ “በዚህ ሌሊት ወደ ቤትህ የገቡት ሰዎች ወዴት ናቸው? እናውቃቸው ዘንድ ወደ እኛ አውጣቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሎጻ ጼሲደ ያጌድኖ፤ “ሀቼ ቃማ ነ ሶ ዬዳ አቱማ አሳቱ ሀቃን ደኢኖ? ኑን ኡንቱንቱና ሻርሙጻና ማላ ኡንቱንታ ኑኮ ካረ ከሳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Loos'a s'eesiide yaageeddino; «Hachche k'amma ne soo yeedda attuma asatuu hak'an de'iinoo? Nuuni unttunttunna sharmus'ana mala unttuntta nuukko kare kessa» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika Looxe xeygidi, «Hach omars neso yida asati awan dizoo? Nuni isttara aqana mala istta nuukko kare kessa» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ሎጼ ጼይጊዲ፥ «ሃች ኦማርስ ኔሶ ዪዳ ኣሳቲ ኣዋን ዲዞ? ኑኒ ኢስታራ ኣቃና ማላ ኢስታ ኑኮ ካሬ ኬሳ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሎፀ ፄግድ፥ “ሀች ኦማርስ ነ ሶ ገልዳ አደ አሳት አዉን ደኦና? ኑኒ ኤንታራ ጋሄታና መላ ኤንታ ኑኮ ካረ ከሳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Looxe xeegidi, “Hachi omarsi ne soo gelida adde asati awun de7oona? Nuuni entara gahetana mela enta nuuko kare kessa” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሎጥንም ጠርተው፣ “በዚህች ምሽት ወደ ቤትህ የገቡት ሰዎች የት አሉ? ሩካቤ ሥጋ እንድንፈጽምባቸው ወደ ውጭ አውጣልን” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሎጥንም ጠርተው “ከአንተ ጋር ለማደር ወደዚህ የገቡት ሰዎች የት አሉ? ከእነርሱ ጋር ግንኙነት ለማድረግ ስለምንፈልግ ወደ እኛ አውጣቸው!” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሎጥ ፀዊዖም ከዓ “እዞም ብለይቲ ናብ ገዛኻ ዝኣተዉ ሰባት ኣበይ ኣለዉ? ምእንቲ ኽንራኸቦም፥ ናባና ኣውፅኣዮም” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሎጥ ጸዊዖም ከኣ፡ እዞም ብለየቲ ናባኻ ዝኣተው ሰባት ኣበይ ኣለው፡ ምእንቲ ኽንፈልጦምሲ፡ ናባና ኣውጽኣዮም በልዎ። |