Genesis 19:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ በዅሪ ወዲ ወለደ፡ ሞኣብ ድማ ሰመዮ። ክሳብ ሎሚ ኣቦ ሞኣባውያን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታላቂቱም ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፤ ይህም ከአባቴ የወለድሁት ማለት ነው። እርሱም እስከ ዛሬ የሞዓባውያን አባት ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታላቂቱም ወንድ ልጅ ወለደች ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፤ እርሱም እስከ ዛሬ የሞዓባውያን አባት ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታላቂቱም ወንድ ልጅ ወለደች ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፥ እርሱም እስከ ዛሬ የሞዓባውያን አባት ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባይራታ አቱማ ናኣ የላዱ፤ አ ሱን ሞኣባ ጋደ ሱንዱ፤ እነ ሀቼ ጋካናዉ ሞኣባቱዋ አዉዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bayirata attuma na'aa yelaaddu; Aa suntsaa Moo'aaba gaade suntsaaddu; inne hachche gakkanaw Moo'aabatuwaa aawuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bayraya attuma naa yeladus; sunththaaka Mo7aabe gaada sunththadus; izikka hach gakkanaas Mo7aabetas aawa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባይራያ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ሱንካ ሞኣቤ ጋዳ ሱንዱስ፤ ኢዚካ ሃች ጋካናስ ሞኣቤታስ ኣዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባይርያ አደ ናአ የላሱ፤ እያ ሱን ሞአበ ጋዳ ሱንሱ። እ ሀች ጋካናዉ ሞአበታ ማይዛ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Bayriya adde na7a yelasu; iya sunthaa Moo7abe gada sunthasu. I hachi gakanaw Moo7abeta mayza. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ትልቋ ልጁ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፤ እርሱም የዛሬዎቹ ሞዓባውያን አባት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ታላቂቱ ወንድ ልጅ ወለደችና ስሙን ሞአብ አለችው፤ እርሱ ዛሬ ሞአባውያን ተብለው ለሚጠሩት ሕዝቦች ቅድመ አያት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ በዅሪ ወዲ ወለደት፤ ሞኣብ ኢላ ድማ ሰመየቶ። ንሱ ናይ እዞም ሞኣባውያን ኣቦ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ በኹሪ ወዲ ፡ ስሙ ኸኣ ሞኣብ ኣውጽኣትሉ። ንሱ ኽሳዕ ሎሚ ኣቦ ሞኣባውያን እዩ። |